Fana: At a Speed of Life!

የካፍ ፕሬዚዳንት አሕመድ አህመድ የአምስት አመት እግድ ተላለፈባቸው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል (ፊፋ) በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዚዳንት አሕመድ አህመድ ላይ የአምስት አመት እገዳ አስተላለፈ፡፡ ፊፋ ፕሬዚዳንቱ ከገንዘብ እና ብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘ ጥፋተኛ ናቸው ብሏል፡፡…

የትራምፕ አጋሮች ፕሬዚዳንቱ በምርጫ መሸነፋቸውን አምነው እንዲቀበሉ እየጠየቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የፕሬዚዳንት ዶናልድ የትራምፕ የቅርብ አጋሮች ፕሬዚዳንቱ በምርጫ መሸነፋቸውን አምነው እንዲቀበሉ እየተማጸኗቸው ይገኛሉ፡፡ ሽንፈታቸውን እንዲያምኑ ከወተወቷቸው ሰዎች መካከል የቀድሞ የኒው ጀርሲ ገዢ ክሪስ ክሪስቲ ዋነኛው ናቸው ተብሏል፡፡ ክሪስ…

ጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት 1 ሚሊየን ብር እና 150 ፍየል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ፍየልና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ዩኒቨርሲቲው 150 ፍየል እና 1 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ፋይናንስ ስራ አመራር ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ጌታቸው ሲሳይ አስረክቧል ።…