Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል ለጥፋት ሲዘጋጁ የነበሩ 17 ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎችና ሌሎች ቁሳቁሶች ጋር በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሐረሪ ክልል ሐኪም ወረዳ ለጥፋት ዓላማ ሲዘጋጁ የነበሩ 17 ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እና ሌሎች ቁሳቁሶች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አዛዥ ምክትል ኮማንደር ናስር…

ባለፉት አራት ወራት ከ107 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 የበጀት ዓመት ከሀምሌ ወር እሰከ ጥቅምት 30 ባሉት አራት ወራት ውስጥ 107 ቢሊየን 627 ሚሊየን 206 ሺህ ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታወቁ። በአራት ወራቱ 104 ቢሊየን 574 ሚሊየን 996 ሺህ ብር…

በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ ጥቆማና መረጃ መስጠት የሚያስችሉ አድራሻዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ ጥቆማና መረጃ ለመስጠት የሚያስችሉ አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 93 መሰረት ሕገ-መንግስቱን እና ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱን ከአደጋ ለመከላከል ሲባል በትግራይ ክልል…

የህወሃት ጁንታ ለህግ እስከሚቀርብ ድረስ ለመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል- የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ጁንታ ለህግ እስከሚቀርብ ድረስ ለመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ገለፁ። ከፍተኛ አመራሮቹ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚውል የደም ልገሳ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።…

የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተለያዩ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አመራሮችና ሰራተኞች "ደማችን ለሃገር መከላከያ ሰራዊታችን" በሚል በህግ የማስከበር ዘመቻ ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ደም ለገሱ፡፡ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 75 ሚሊየን ብር በጥሬ እና በአይነት ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር፣ አርሶአደሮች፣ ባለሃብቶች፣ አመራሮች፣ ሰራተኛች እና ነዋሪዎች 75 ሚሊየን ብር በጥሬ እና በአይነት ለመከላከያ ሰራዊት እና ድጋፍ አደረጉ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አመራሮችና ሰራተኞች በህግ የማስከበር ዘመቻ ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 9 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አመራሮችና ሰራተኞች በህግ የማስከበር ዘመቻ ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ደም ለገሱ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ተገኝተው ደም ለግሰዋል። ባንኩ በመላው…

አምባሳዳር ይበልጣል አእምሮ ከካርቱም ስቴት ገዥ አይማን ካሊድ መሀመድ ካልድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካርቱም የኢፌዴሪ ልዩ መልዕከተኛና ባለመሉ ስልጣን አምባሳዳር ይበልጣል አእምሮ ከካርቱም ስቴት ገዥ አይማን ካሊድ መሀመድ ካልድ ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደሩ ስለ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይና ህግ ማስከበር ስራ ላይ ገለፃ አድርገዋል፡፡ ከዚህ…

በህግ የማስከበር ግዳጅ ላይ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በህግ የማስከበር ግዳጅ ላይ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው። የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሩን ያዘጋጁት የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የከተማዋ መሬት ማኔጅመንት ቢሮ…

ትራምፕ በምርጫ ጉዳይ ላይ የደህንነት ኃላፊ የነበሩትን ግለሰብ አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ጉዳዮች ላይ የደህንነት ኃላፊያቸውን ማሰናበታቸውን አስታወቁ፡፡ ከኃላፊነት የተባረሩት ክሪስ ክሬብስ የበይነ መረብ ደህንነትና የጸጥታው ኤጀንሲ የመሰረተልማት ኃላፊ ነበሩ፡፡ ትራምፕ ኃላፊውን ያባረሩት…