Fana: At a Speed of Life!

አምባሳዳር ይበልጣል አእምሮ ከካርቱም ስቴት ገዥ አይማን ካሊድ መሀመድ ካልድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካርቱም የኢፌዴሪ ልዩ መልዕከተኛና ባለመሉ ስልጣን አምባሳዳር ይበልጣል አእምሮ ከካርቱም ስቴት ገዥ አይማን ካሊድ መሀመድ ካልድ ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደሩ ስለ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይና ህግ ማስከበር ስራ ላይ ገለፃ አድርገዋል፡፡ ከዚህ…

በህግ የማስከበር ግዳጅ ላይ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በህግ የማስከበር ግዳጅ ላይ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው። የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሩን ያዘጋጁት የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የከተማዋ መሬት ማኔጅመንት ቢሮ…

ትራምፕ በምርጫ ጉዳይ ላይ የደህንነት ኃላፊ የነበሩትን ግለሰብ አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ጉዳዮች ላይ የደህንነት ኃላፊያቸውን ማሰናበታቸውን አስታወቁ፡፡ ከኃላፊነት የተባረሩት ክሪስ ክሬብስ የበይነ መረብ ደህንነትና የጸጥታው ኤጀንሲ የመሰረተልማት ኃላፊ ነበሩ፡፡ ትራምፕ ኃላፊውን ያባረሩት…

በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የገባ አደንዛዥ እጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ ሃገር በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የገባ የአደንዛዥ እጽ መያዙ ተገለጸ። በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 በተለምዶ ቄሶች ሰፈር በሚባለው አካባቢ በህብረተሰቡ ጥቆማ ከውጭ ሃገር በህገወጥ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የገባ አደንዛዥ…

ቋሚ ኮሚቴው በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የኮቪድ 19 ማዕከላትን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የኮቪድ 19 ማዕከላትን ጎብኝቷል። ቋሚ ኮሚቴው በቅዱስ ጴጥሮስ ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታልና በጉለሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ 4 እና 2 በመገኘት የኮሮና…

ምክትል ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ለፕሬዚዳንቱ ገለጻ አድርገውላቸዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ…

የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከአዲሱ የአሜሪካ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወቅቱ አፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር እና የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከአዲሱ የአሜሪካ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆባይደን ጋር የአፍሪካ እና የአሜሪካን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል ፡፡ ከዚህ ባለፈም የኮቪድ…

ሕግን በማስከበር ዘመቻ የትግራይ ሕዝብ የመጀመሪያው ተጠቃሚ ይሆናል- ጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት የሕግ የበላይነትን ለማስከበር እና ሕገ ወጥ ወንጀለኞችን ለፍርድ ለማቅረብ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሜ ያረጋግጣል አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት። ነገር ግን ይህ ሕግ የማስከበር እንቅስቃሴ በብሔር ወይም በሌላ ወገንተኝነት…

በትግራይ ክልል እየተወሰደ ያለው ህግ የማስከበር እርምጃ ህገ መንግስታዊ ስርአትን ማስጠበቅ ነው – አምባሳደር ነብያት ጌታቸው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል የጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ዓላማው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን የናደውን የመቐለ ጁንታ ለሕግ ተገዥ የማድረግና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን ማስጠበቅ መሆኑን በአልጀሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ገለጹ።…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን በሩዋንዳ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በሩዋንዳ ጉብኝት አድርጓል። የልዑካን ቡድኑ በሃገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በማስመልከት ለሩዋንዳው የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር…