Fana: At a Speed of Life!

የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደ ቀያቸው የመመለስና መልሶ የማቋቋም ስራው ተጠናክሮና መቀጠል ይገባዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሚመራው የሰብዓዊ ድጋፍ ቡድን በጥፋት ቡድኑ ላይ እየተደረገ ካለው የህግ ማስከበር እንቅስቃሴ ጎን ለጎን የተፈናቀሉና ከሃገር ውጭ የተሰደዱ ወገኖችን ወደ ቤታቸው የመመለስና መልሶ የማቋቋም ስራውን አጠናክሮና…

“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በተለያዩ ሃገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በተለያዩ ሃገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተካሄደ፡፡ መርሃ ግብሩ በአፍሪካ፣ አውሮፓ እና መካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ነው የተካሄደው፡፡ በደቡብ አፍሪካ…

ኢትዮጵያና አየርላንድ የ446 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ከአየርላንድ መንግስት ጋር የ446 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሪት ያስሚን ዎሃብረቢ እና በኢትዮጵያ የአየርላንድ አምባሳደር ኒኮላ በርናን ፈርመዋል።…

ብልጽግና ፓርቲ የተሳተፈበት የቻይና እና የአፍሪካ ሀገራት ገዥ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የተሳተፈበት የቻይና እና የአፍሪካ ሀገራት ገዥ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ። በቻይና የኮሚኒስት ፓርቲ አዘጋጅነት የተካሄደው የቻይና አፍሪካ ገዥ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት የብልጽግና ፓርቲን ጨምሮ ከ25…

“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ በያሉበት በመሆን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር እና አጋርነት ገልጸዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው…

ቦርዱ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች እንዳይፈጸሙ ከፍተኛ ክትትልና ቁጥጥር አደርጋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በትግራይ ክልልና አጎራባች አካባቢዎች ኢ-ስበአዊ ድርጊቶች እንዳይፈጸሙ ከፍተኛ ክትትልና ቁጥጥር እንደሚያደርግ አስታወቀ። በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን ተከትሎ መርማሪ ቦርድ…

ጀርመን ለጦር ሀይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 1 ሚሊየን ዩሮ የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመን ኤምባሲ ለጦር ሀይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 1 ሚሊየን ዩሮ የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ፡፡ የሆስፒታሉ የመድሃኒትና ህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት መምሪያ ሀላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ይልማ መካንቴ የተደረገው ድጋፍ…

በሀረሪ ክልል “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል መሪ ቃል ለመከላከያ ሰራዊት ልባዊ ምስጋናና ድጋፍ ስነስርዓት ተካሄዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ፣ ዋና…

አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ከአረብ ሊግ ዋና ጸሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ከዓረብ ሊግ ዋና ጸሀፊ አህመድ አባኡል ጊሂት ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ማርቆስ በኢትዮጵያ መንግስት የጀመረውን ህግና ህገ መንግስት የማስከበር ስራ…

በአብዬ የሚገኙ የስምንተኛ ዙር ሁለገብ ሎጅስቲክስ ሰላም አስከባሪ የሰራዊት አባላት “ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር እቆማለሁ” ሲሉ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአብዬ የሚገኙ የስምንተኛ ዙር ሁለገብ ሎጅስቲክ ሰላም አስከባሪ የሰራዊት አባላት "ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር እቆማለሁ" ሲሉ ጓዶቻቸውን ማሰባቸው ተገለጸ። በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ መላው ህዝብ ለሰራዊቱ የሰጠውን ክብር ለመደገፍ፣ ህግን…