Fana: At a Speed of Life!

“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአፋር ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብር በአፋር ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ተካሄደ። በሰመራ ከተማ በተካሄደው መርሃ ግብር ላይ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባን ጨምሮ ሌሎችም ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።…

ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን ለህግ እስከሚቀርብ ድረስ ህግን የማስከበር ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን ለማፈራረስ መከላከያን ማፍረስ የሚል ዓላማ ይዞ የተነሳው ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን ለህግ እስከሚቀርብ ድረስ ህግን የማስከበር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም ተናገሩ።…

ቤተክርስቲያኗ “ከሀገር መከላከያ ጎን እንቆማለን” በሚል ለሰራዊቱ ያላትን ድጋፍ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን "ከሀገር መከላከያ ጎን እንቆማለን" በሚል ለሰራዊቱ ያላትን ድጋፍ ገለጸች። "ከሀገር መከላከያ ጎን እንቆማለን" በሚል መሪ ቃል የተላለፈውን ጥሪ በመቀበል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብሮች በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ተካሄደዋል። በክልሉ በተካሄዱት የ"ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብሮች ላይ አመራሮች፣ የክልሉ የጸጥታ አካላት፣…

“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ተከብሯል። በፕሮግራሙ ላይ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ፣ አባ ገዳ እና ኡጋዞች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች በተጨማሪም የመንግስት ሰራተኞችና ባለጉዳዮች ለመከላከያ…

ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር መቆም ለራስ ክብር መቆም ነው – የጋምቤላ ክልል ር/መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር መቆም ለራስ ክብር እንደመቆም ሊቆጠር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል መሪ ቃል የሁለት ደቂቃ መርሃ ግብር በጋምቤላ ክልል…

ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአማራ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብር በአማራ ክልል ተካሄደ፡፡ መርሃ ግብሩ በባህር ዳር እና ጎንደርን ጨምሮ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች ነው የተካሄደው፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ…

የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላትና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን አጋርነት አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላትና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን አጋርነት አረጋገጡ። "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል መሪ ቃል የ2 ደቂቃ ፕሮግራም እንዲኖር በኪነ ጥበብ ባለሞያዎች…

ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብር በሶማሌ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተካሄዷል። የሶማሌ ክልል የካቢኔ አባላት ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብርን ከረፉዱ 5:30 ላይ ለ1 ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው በማድረግ ለሀገር…

“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ። የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል ባቀረቡት ጥሪ ምላሽ ለመስጠት የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በመገኘት…