የሀገር ውስጥ ዜና ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአማራ ክልል ተካሄደ Feven Bishaw Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብር በአማራ ክልል ተካሄደ፡፡ መርሃ ግብሩ በባህር ዳር እና ጎንደርን ጨምሮ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች ነው የተካሄደው፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላትና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን አጋርነት አረጋገጡ Tibebu Kebede Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላትና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን አጋርነት አረጋገጡ። "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል መሪ ቃል የ2 ደቂቃ ፕሮግራም እንዲኖር በኪነ ጥበብ ባለሞያዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብር በሶማሌ ክልል ተካሄደ Tibebu Kebede Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተካሄዷል። የሶማሌ ክልል የካቢኔ አባላት ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብርን ከረፉዱ 5:30 ላይ ለ1 ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው በማድረግ ለሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተካሄደ Tibebu Kebede Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ። የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል ባቀረቡት ጥሪ ምላሽ ለመስጠት የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በመገኘት…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሓት ቡድን ለሰራው ግፍ የእጁን ማግኘት አለበት – አቶ ሽመልስ አብዲሳ Meseret Awoke Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ቡድን ለሰራው ግፍ የእጁን ማግኘት እንዳለበት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ዛሬ በተከበረው "ለመከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ " ፕሮግራም ላይ ባሰሙት ንግግር ስግብግቡ የህወሓት ጁንታ…
የሀገር ውስጥ ዜና “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በደቡብ ክልል ተከበረ Meseret Demissu Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብር በደቡብ ክልል ተካሄደ፡፡ ፕሮግራሙ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ነው የተካሄደው። በፕሮግራሙ ላይ የደቡብ ክልል ፖሊስ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና 34 የህወሓት የፋይናንስ ተቋማት የባንክ አካውንት ታገደ Tibebu Kebede Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ34 የሕወሓት የፋይናንስ ተቋማትን የባንክ አካውንት ማሳገዱን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ድርጅቶቹ የዘር ተኮር ጥቃት እና የሽብር ድርጊት እንዲፈጸም የገንዘብ ድጋፍ በማቅረብ፣ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በኃይል ለመናድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተካሄደ Tibebu Kebede Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተካሄደ። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀነዓ ያደታ እና የኢፌዴሪ ጦር…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ክልል ለመከላከያ የሚደረገውን ድጋፍ በማስመልከት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው Feven Bishaw Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልላዊ መንግስት "ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊታችን!" በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው። በህዝባዊ የውይይት መድረኩ ላይ ወቅታዊ የሀገራዊ ሁኔታን በሚመለከት ውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰራዊቱ መስዋዕትነት ለኢትዮጵያ አንድነት በመሆኑ ለኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ -አቶ ሀይለማሪያም Tibebu Kebede Nov 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ ህዝቡ ለመከላከያ ሰራዊት እያሳየ ያለውን ክብር እና ድጋፍ ተቀላቅለዋል። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ ለኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ ነው…