Fana: At a Speed of Life!

ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአማራ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብር በአማራ ክልል ተካሄደ፡፡ መርሃ ግብሩ በባህር ዳር እና ጎንደርን ጨምሮ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች ነው የተካሄደው፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ…

የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላትና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን አጋርነት አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላትና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን አጋርነት አረጋገጡ። "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል መሪ ቃል የ2 ደቂቃ ፕሮግራም እንዲኖር በኪነ ጥበብ ባለሞያዎች…

ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብር በሶማሌ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተካሄዷል። የሶማሌ ክልል የካቢኔ አባላት ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብርን ከረፉዱ 5:30 ላይ ለ1 ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው በማድረግ ለሀገር…

“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ። የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል ባቀረቡት ጥሪ ምላሽ ለመስጠት የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በመገኘት…

የህወሓት ቡድን ለሰራው ግፍ የእጁን ማግኘት አለበት – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ቡድን ለሰራው ግፍ የእጁን ማግኘት እንዳለበት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ዛሬ በተከበረው "ለመከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ " ፕሮግራም ላይ ባሰሙት ንግግር ስግብግቡ የህወሓት ጁንታ…

“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር  በደቡብ ክልል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብር በደቡብ ክልል ተካሄደ፡፡ ፕሮግራሙ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ነው የተካሄደው። በፕሮግራሙ ላይ የደቡብ ክልል ፖሊስ፣…

34 የህወሓት የፋይናንስ ተቋማት የባንክ አካውንት ታገደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ34 የሕወሓት የፋይናንስ ተቋማትን የባንክ አካውንት ማሳገዱን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ድርጅቶቹ የዘር ተኮር ጥቃት እና የሽብር ድርጊት እንዲፈጸም የገንዘብ ድጋፍ በማቅረብ፣ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በኃይል ለመናድ…

ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተካሄደ። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀነዓ ያደታ እና የኢፌዴሪ ጦር…

በሀረሪ ክልል ለመከላከያ የሚደረገውን ድጋፍ በማስመልከት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልላዊ መንግስት "ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊታችን!" በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው። በህዝባዊ የውይይት መድረኩ ላይ ወቅታዊ የሀገራዊ ሁኔታን በሚመለከት ውይይት…

የሰራዊቱ መስዋዕትነት ለኢትዮጵያ አንድነት በመሆኑ ለኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ -አቶ ሀይለማሪያም

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ ህዝቡ ለመከላከያ ሰራዊት እያሳየ ያለውን ክብር እና ድጋፍ ተቀላቅለዋል። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ ለኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ ነው…