በአዊ ብሄረሰብ ዞን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባ ትምህርት ቤት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ ዞን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባው ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በገዛራ ቀበሌ የተገነባው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቆ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኑ…