Fana: At a Speed of Life!

በአዊ ብሄረሰብ ዞን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ ዞን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባው ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በገዛራ ቀበሌ የተገነባው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቆ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኑ…

እስራኤል በምስራቅ ኢየሩሳሌም ለማካሄድ ያሰበችው የሰፈራ ፕሮግራም ተቃውሞ ገጠመው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት እና የአውሮፓ ህብረት እስራኤል በምስራቃዊ ኢየሩሳሌም ዳርቻ ላይ ለማካሄድ ያሰበችውን የሰፈራ ፕሮግራም አወገዙ፡፡ እስራኤል በምስራቃዊ ኢየሩሳሌም ለአይሁድ ሰፋሪዎች 1 ሺህ 250 ቤቶችን ለመገንባት እቅድ እንዳላት መግለጿ…

መንግስት በጽንፈኛው ህወሓት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ የካፋ ዞን ነዋሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አረመኔው የጁንታው ሕወሓት ቡድን የፈጸመውን ክህደት የሚያወግዝ እና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ነዋሪዎቹ እያካሄዱት ባለው ሰልፍ አረመኔው የጥፋት ቡድን ሀገር ለማፍረስ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ክለብ የአትሌቲክስ አሰልጣኝ ተፈሪ መኮንን ከዚህ አለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ክለብ የአትሌቲክስ አሰልጣኝ ተፈሪ መኮንን ከዚህ አለም በሞት ተለዩ፡፡ አሰልጣኝ ተፈሪ መኮንን በአትዮጵያ ንግድ ባንክ አትሌቲክስ ክለብ፣ በብሄራዊ ቡድንና በተለያዩ ክለቦች በአሰልጣኝነት ውጤታማ የስራ የሰሩና…

በዶሃ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓትን ተግባራዊ የሚያደርገው በዶሃ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤት ተመርቋል። ትምህርት ቤቱን የኳታር የትምህርት እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር መሃመድ ቢን አብደልዋህድ አል ሃማዲ እና በኳታር…

መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ዜጎችን ለመቀበል ዝግጁ ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ወገኖችን ለመቀበል እና ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ ዝግጁ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አህመድ  ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ በትዊተር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷የተሰደዱ ንፁሀን ዜጎችን…

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ድጋፍ አደረጉ፡፡ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ሰራተኞች ሀገርንና ህግን ለማስከበር ግንባር…

የመከላከያ ሠራዊት በወሳኝ የህወሓት ዒላማዎች ላይ ከመቐለ ከተማ ውጭ የታለመ የአየር ጥቃት ማካሄዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመሥርቶ በወሳኝ የህወሓት ዒላማዎች ላይ ከመቐለ ከተማ ውጭ የታለመ የአየር ጥቃት ማካሄዱ ተገለፀ፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በሁለት ዓለም ዐቀፍ መገናኛ ብዙኃን አማካኝነት በመቐለ…