የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሆነው ተሾሙ Tibebu Kebede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሆነው ተሾሙ። ርእሰ መሥተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ለሌላ ኃላፊነት መታጨታቸውን ተከትሎ ለክልሉ ምክር ቤት የስልጣን መልቀቂያ በማስገባታቸው ጥያቄያቸው በምክር ቤቱ ተቀባይነት ማግኘቱን …
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሃገር ሽማግሌዎች ጋር በአዳማ እየመከረ ነው Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ውስጥ ከተውጣጡ የሃገር ሽማግሌዎች ጋር በአዳማ እየመከረ ይገኛል፡፡ የምክክር መድረኩ የብሔር ብሔረሰቦች በዓልን በተመለከተ እየተዘጋጁ ካሉ የምክክር መድረኮች ውስጥ አንዱ ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ጠ/ሚ ደመቀ ህዝቡ ከመከላከያ ኃይል ጎን በመቆም ታሪካዊ ደጀንነቱን በተግባር እንዲያረጋግጥ ጥሪ አስተላለፉ Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ህዝቡ ከመከላከያ ኃይል ጎን በመቆም ታሪካዊ ደጀንነቱን በተግባር እንዲያረጋግጥ እንዲሁም ትውልድ እና ሃገር በማዳን ተልዕኮ ላይ በንቃት እንዲረባረብ ጥሪ አስተላለፉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ መንግስት በትግራይ የጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ዓላማው ስግብግቡን የመቀሌ ጁንታ ለሕግ ተገዥ የማድረግና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን ማስጠበቅ… Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግስት በትግራይ የጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ዓላማው ስግብግቡን የመቀሌ ጁንታ ለሕግ ተገዥ የማድረግና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን ማስጠበቅ መሆኑን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ገጻቸው ይፋ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ እስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን መከላከያ ሠራዊት ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩ ተገለጸ Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ። ጄኔራል ብርሃኑ ለኢትዮጵያ ነቀርሳ…
የሀገር ውስጥ ዜና የከተማ አስተዳደሩ የመሬት ወረራ እና ህገ ወጥ ግንባታን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ወረራ እና ህገ ወጥ ግንባታን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል። በውይይቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ በመሬት፣ በፀጥታ እና በመልካም…
የሀገር ውስጥ ዜና ሜ/ጀ መሀመድ ተሰማ፣ ሠራዊቱ ሀገርን ከጥፋት የማዳን ተልዕኮውን በአጭር ጊዜ ውስጥ ያጠናቅቃል አሉ Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል መሀመድ ተሰማ፣ ሠራዊታችን ሀገርን ከጥፋት የማዳን ተልዕኮውን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚያጠናቅቅ አስታወቁ። የኢትዮጵያን ዕድገት የማይፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና በኃይል ተገደው ወደ ጦርነት የገቡ ልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል በሰላማዊ መንገድ እየገቡ ነው Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወኃት ውስጥ ባለው ህገወጥና ዘራፊ ቡድን በኃይል ተገደው ወደ ጦርነት የገቡ የትግራይ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል በሰላማዊ መንገድ እየገቡ ነው፡፡ የልዩ ኃይል አባላቱ ከሃገር መከላከያ ሰራዊትና ከአማራ ክልል ልዩ ኃይል አባላት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ጉባኤ ነው የሚያካሄደው፡፡ ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤውን ሲጀምር በቅርቡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ በሚነዙ መገናኛ ብዙኀን ላይ እርምጃ ሊወሰድ ይገባል – አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ Abrham Fekede Nov 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ የሚነዙና በህዝቡ ውስጥ ውዥንብር የሚፈጥሩ መገናኛ ብዙኀን ላይ እርምጃ እንዲወሰድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አሳሰበ። የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በክልሉ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በመጠቀም ከህገ-መንግሥቱ ጋር…