Fana: At a Speed of Life!

ህዝቡ ልማቱን እያከናወነ አካባቢውን ነቅቶ መጠበቅ አለበት- አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ህዝብ አካባቢውን ነቅቶ በመጠበቅ የልማት ስራዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተሰናባቹ የክልሉ ርዕስ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አሳሰቡ። አቶ ተመስገን ጥሩነህ በዛሬው የምክር ቤት ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት “ትህነግ…

የበርሃ አንበጣ መንጋን በዘላቂነት መካላከል እንዲቻል ለኢትዮጵያ እገዛ የሚያደርጉ የእስራኤል ባለሙያዎች ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የበርሃ አንበጣ መንጋን በዘላቂነት መካከክል በሚቻልበት ዙሪያ ለኢትዮጵያ እገዛ የሚያደርጉ የእስራኤል ባለሙያዎች ቡድን ነገ አዲስ አበባ እንደሚገባ የእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ተናገሩ። ምክትል ሚኒስትር ጋዲ ይባርከን በየጊዜው…

በጋምቤላ ክልል የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች በህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን በመከላከያ ላይ የፈፀመውን ጥቃት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች በህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን በመከላከያ ላይ የፈፀመውን ጥቃት አውግዘዋል። በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመው…

በሕወሓት ውስጥ ያለው ቡድን በትግራይ ክልል በሚገኙ የባንክ ቅርንጫፎች ላይ ዘረፋ እየፈፀመ ነው- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ውስጥ ያለው ቡድን በትግራይ ክልል በሚገኙ የባንክ ቅርንጫፎች ላይ ዘረፋ እየፈፀመ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። የትግራይ ሕዝብና የሚመለከታቸው አካላት ባንኮቹ እንዳይዘረፉ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ባንኩ ጥሪ…

41 የሚሊሻ አባላት በህወሓት ውስጥ ባለ ቡድን የሚደርስባቸው ጫና በመቃወም አብርሃጂራ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ውስጥ ባለ ቡድን የሚደርስባቸው የሚደርስባቸውን አፈና እና እንግልት የተቃወሙ 41 የሚሊሻ አባላት ወደ አብርሃጂራ ከተማ ገቡ። የሚሊሻ አባላቱ ነዋሪነታቸው በጸገዴ ወረዳ ሲሆን ወደ አማራ ክልል የገቡት በትግራይ ክልል ለሚገኘው…

በህወሓት ውስጥ ባለው ቡድን ላይ እየተወሰደ የሚገኘውን እርምጃ እንደግፉለን — የትግራይ ተወላጆች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ውስጥ ያለ ቡድን የሀገር አለኝታና መከታ በሆነው የመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጥቃት የትግራይ ተወላጆች አውግዘዋል። በህወሓት ውስጥ ባለው ቡድን ላይ እየተወሰደ የሚገኘውን እርምጃ እንደሚደግፉም ገልጸዋል።…

የህዳሴ ግድብ በተመለከተ የሶስተኛ ሀገራት መሪዎች አስተያየት የኢትዮጵያን ታሪክ ካለማወቅ የሚመነጭ ነው- የእስራኤሉ ምክትል የደህንነት ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁሉም ኢትዮጵያውያን የሚረባረቡበት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አስመልቶ የሶስተኛ ሀገራት መሪዎች አስተያየት የኢትዮጵያን ታሪክ ካለማወቅ የሚነጭ ነው አሉ የእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋዲ ይባርከን። ምክትል ሚኒስትሩ ከፋና…

በህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን በአዲስ አበባ ከተማ ለጥፋት ተልዕኮ ያዘጋጃቸው ከ355 በላይ የተለያየ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን በአዲስ አበባ ከተማ ለጥፋት ተልዕኮ ያዘጋጃቸው የጦር መሳሪያዎች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው እንደገለጹት፤ መዲናዋን ለማወክ ቡድኑ ያዘጋጀው ከ355…

የአማራ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ። ምክር ቤቱ በወቅታዊ የሀገሪቱ እና የክልሉ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ የክልሉ ሰላም እና ደህንነት ጉዳዮች ቢሮ ያቀረበውን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል። ሹመቶቹ የሀገሪቱን የፀጥታ እና የደህንነት ብሎም የውጭ ግንኙነት አካላትን በማጠናከር የተጀመረውን ህግ የማስከበር ዘመቻ በአጭር ጊዜ በብቃት ለመወጣት የተደረገ የአመራር ሽግሽግ ነው…