Fana: At a Speed of Life!

በህግ ማስከበር ሂደት ወቅት ሰግተው ከአላማጣ ወደ ቆቦ ተሻግረው የነበሩ ወገኖች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህግ ማስከበር ሂደት ወቅት ሰግተው ከአላማጣ ወደ ቆቦ ተሻግረው የነበሩ ወገኖች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል። የሰላም ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋሙ ብሄራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ባልደረቦች በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተለያዩ አካባቢዎች በአካል…

በጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የተመራ ከፍተኛ የአመራሮች ቡድን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታልን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራ ከፍተኛ የአመራሮች ቡድን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታልን ጎበኘ። በጉብኝቱ ላይ የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው፣ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ፣ ብርጋዴር…

ከማዕድን ዘርፍ ባለፉት 4 ወራት 269 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከማዕድን ዘርፍ ባለፉት አራት ወራት 269 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታውቋል። በአራት ወር ውስጥ ከ3 ሺህ 600 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለውጪ ገበያ መቅረቡንም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው።…

በሽረ ከተማ ሰላማዊ እንቅስቃሴ መኖሩን በቦታው የሚገኙ የሰላም ሚኒስቴር የሰላምና ሰብዓዊ ድጋፍ ቡድን አባላት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ሽረ ከተማ በአሁኑ ሰዓት ሰላማዊ እንቅስቃሴ መኖሩን በቦታው የሚገኙ የሰላም ሚኒስቴር የሰላምና ሰብዓዊ ድጋፍ ቡድን አባላት ገልጸዋል። ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋም የአደጋና ስጋት መከላከል ኮሚሽን ባልደረቦች ጋር…

ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ነው። በህወሓት ጁንታ ቡድን ጉዳት ደርሶበት የነበረው ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ይገኛል።…

የልማት፣ የዴሞክራሲና የሰላም ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የልማት፣ የዴሞክራሲና የሰላም ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀመጠ። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት በተለያዩ ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂድ የነበረውን መደበኛ ስብሰባ…