በህወሓት ቡድን ላይ ህግን ለማስከበር እየተወሰደ ያለውን እርምጃ እንደግፋለን – የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግሥት በአጥፊው የህወሓት ቡድን ላይ ህግን ለማስከበር እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ ከአስሩ ክልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌችና የሃይማኖት አባቶች ገለፁ።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ…