Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ወለጋ ዞን አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው ሰላም እንዲረጋገጥ ቅንጅታዊ ስራዎች መጠናከር እንደሚገባቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው ሰላም እንዲረጋገጥ ቅንጅታዊ ስራዎች ተጠናክረው እንደቀሚቀጥሉ ተገለፀ ። በነቀምት ከተማ የዞን እና የወረዳ መስተዳድርና የፀጥታ አካላትን ጨምሮ ከምዕራብ ዕዝና ከፌደራል ፖሊስ የተውጣጡ አመራሮች…

በለውጡ ደስተኛ ያልሆኑ አካላት እየፈጸሙት ያለው ግፍና በደል ሊቆም ይገባል – የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ ደስተኛ ያልሆኑ አካላት እየፈጸሙት ያለው ግፍና በደል ሊቆም እንደሚገባው የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የፖቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ አብርሃም አለኸኝ በፓርቲው እቅድ አፈጻጸምና በወቅታዊ ጉዳዮች…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምጣኔ እየሰፋ ቢሄድም ዜጎች የመከላከያ መንገዶችን እየተገበሩ አይደለም

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ምጣኔ እየሰፋ ቢሄድም ዜጎች አሁንም የመከላከያ መንገዶችን በተገቢው ሁኔታ እየተገበሩ አለመሆኑን የኦሮሚያ እና ደቡብ ክልል ጤና ቢሮዎች አስታወቁ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

ዶ/ር አብረሃም በላይ በምዕራብ ወለጋ ዞን በዜጎች ላይ በደረሰው ጥቃት ማዘናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብረሃም በላይ በምዕራብ ወለጋ ዞን በዜጎች ላይ በደረሰው ጥቃት ማዘናቸውን ገለፁ፡፡ ዶክተር አብረሃም በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ “በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ በሚኖሩ ወገኖች…

በምዕራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ የተፈፀመው ጥቃት በኦነግ ሸኔ መፈፀሙ ተረገጋጧል – የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ የተፈፀመው ጥቃት በኦነግ ሸኔ መፈፀሙን እና የህወሓት ድጋፍ እንዳለው ማረጋገጡን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ጄኔራል አራርሳ መርዳሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ የተፈፀመው ጥቃት በኦነግ ሸኔ ፈፃሚነት…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በንፁሃን ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አወገዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አውግዘዋል። ዘርና ሀይማኖት ለፖለቲካ ጥቅም እንዲውሉ ሲደረግ፤ ንጹሀን ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ፣ ሲፈናቀሉና ሲንከራተቱ ማየት ስሜትን…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አወገዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አወገዙ።   በምዕራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት ንጹሃን ዜጎች መደላቸው ይታወሳል፡፡ ሊቀ መንበሩም ጥቃቱን በማውገዝ በጥቃቱ…

ቤተ ክርስቲያኗ በሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸሙ ግድያዎችን አወገዘች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸሙ ግድያዎችን አወገዘች፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያሪክ አቡነ ማትያስ በሰጡት መግለጫ፥ በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል…