Fana: At a Speed of Life!

በመተከል የሚንቀሳቀሱ የጁንታው ርዝራዦች እጅ እንዲሰጡ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የጁንታው ህወሓት ጥፋት አስፈጻሚ ርዝራዦች ከጥፋታቻው በመታቀብ በአጭር ቀናት ውስጥ እጃቸውን ለዞኑ ኮማንድ ፖስት እንዲሰጡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ አሻድሊ ሃሰን…

በአማዞን ደን ላይ የሚካሄደው ምንጣሮ ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብራዚል በአማዞን ደን ላይ እየተካሄደ ያለው የደን ምንጣሮ ከፈረንጆቹ 2008 ጀምሮ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን የሀገሪቱ ስፔስ ኤጀንሲ ገልጿል፡፡ በሃገሪቱ እየጨመረ የመጣው የእርሻ መስፋፋትና የእንስሳት ግጦሽ ለደን ምንጣሮው ዋነኛ ምክንያት…

የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አቋርጦት የነበረውን መደበኛ የህክምና አገልግሎት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮቪድ 19 ህክምናን እና መደበኛ ህክምናዎችን በአንድነት ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ። ሆስፒታሉ ሙሉ ለሙሉ የኮቪድ 19 ታካሚዎችን ተቀብሎ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፥ ቀድሞ…

ኢትዮጵያ ዴሞክራሲን ለመገንባት በትክክለኛ ጎዳና ላይ ትገኛለች – አምባሳደር ሂሩት ዘመነ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤልጅየም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲን ለመገንባት በትክክለኛ መንገድ ላይ መሆኗን ገለጹ። አምባሳደር ሂሩት በብራሰልስ በተካሄደው ስብሰባ በትግራይ የተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ የውስጥ ጉዳይ መሆኑን…

ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ወዳጅነት ትኩረት እንደምትሰጥ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ወዳጅነት ትኩረት እንደምትሰጥ አስታውቃለች። በኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ እና የአፍሪካ ህብረት ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር ጆርጅ ኦሪና በኬንያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ አምባሳደር መለስ አለምን በጽህፈት ቤታቸው…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ከዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ከዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ነብያት ጌታቸው  በአልጀርስ የሚገኘው የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ፓውሎ ካፑቶና የኘሮጀክት ኃላፊ ከሆኑት…