የፌዴሬሽን ም/ቤት በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ በንፁሀን ዜጐች ላይ በደረሰው ጥቃት የተሰማውን ሀዘን ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ዋጋ ቃንቃ ቀበሌ በንፁሀን ዜጐች ላይ በደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የተሰማውን ሐዘን ገለፀ፡፡
ይህን መሠል ወንጀል በተደጋጋሚ እየተፈፀመ የዜጎች ህይወት እየተቀጠፈ ይገኛል ብሏል ምክር ቤቱ፡፡…