ፋና 90 “እኛ ምንም ደሃ ብንሆን በአገራችን ጉዳይ አንደራደርም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=8XUClsoMtKU '
ፋና 90 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የልዩ ስብሰባውን ውሎ አስመልክቶ የሰጡት አስተያየት Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=1_vb02k0QfU
ፋና 90 የተቀላጠፈና የተቀናጀ የሎጀስቲክስ አገልግሎት መሰጠቱ ለሰራዊቱ ድል የላቀ ሚና ነበረው Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9mJ94HIT1u4
ኮሮናቫይረስ በ24 ሰዓታት 540 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 4 ሺህ 493 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 817 የላብራቶሪ ምርመራ 540 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ባለፉት 24 ሰዓታት የ6 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአሮጌው ብር የመገበያያ ጊዜ ከነገ ጀምሮ ያበቃል Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሮጌው ብር ኖት የመገበያያ ጊዜ ከነገ ህዳር 22 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ያበቃል። የአሮጌው ብር ኖት ቅያሬ ታህሳስ 6 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም መግለጹ ይታወሳል። ባንኩ ከዚህ ቀደም ህዳር 10…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የኤችአይቪ የስርጭት ምጣኔ 0.93 ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ያለው የኤችአይቪ የስርጭት ምጣኔ 0 ነጥብ 93 ላይ እንደሚገኝና 669 ሺህ 236 ሰዎች ደግሞ ኤችአይቪ በደማቸው እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ ይህ የተባለው በኢትዮጵያ ለ33ኛ ጊዜ "ኤችአይቪን ለመግታት፣ ዓለምአቀፋዊ ትብብር፣ የጋራ ኃላፊነት"…
የሀገር ውስጥ ዜና በአራት ወራት ውስጥ ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት አራት ወራት ጊዜ ውስጥ ከ624 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የግድቡ የመጀመሪያ ምዕራፍ የውሃ ሙሌት መጠናቀቁ…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ጠ/ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀን ለኔዘርላንድስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ገለጻ አደረጉ Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለኔዘርላንድስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ገለጻ አደረጉ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኔዘርላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቲፍ ብሎክ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በጅቡቱ የሚገኙ የሎጀስቲክ መሰረተ ልማቶችን ጎበኙ Tibebu Kebede Nov 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጅቡቱ የሚገኙ የሎጀስቲክ መሰረተ ልማቶችን ጎበኙ። በዚህ ወቅት ፕሬዚዳንቷ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ወሳኝ የሆነውን የሎጀስቲክ መሰረተ ልማት አቅም ማሻሻል የሚቻልበትን ሁኔታ በተመለከተ ውይይት አድርገዋል። ለሁለት ቀናት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ዜጎቿን መልሳ ለማቋቋም እየሰራች ነው – አቶ ዛዲግ አብርሃ Abrham Fekede Nov 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በስደት ሱዳን የሚገኙ ዜጎችን በትግራይ ክልል መልሶ የማቋቋም ስራ እየሰራ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ማዕከል ግንባታ ሚኒስትር አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ። አቶ ዛዲግ ህወሓት በትግራይ ቴሌኮምን ጨምሮ በርካታ የመሰረተ…