Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል ከጸረ ሰላም ሀይሎች ነፃ እስከሚሆን ሕግ የማስከበር ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል – የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሐረሪ ክልል ከህወሓት ጁንታ ተላላኪዎችና ከኦነግ ሸኔ ተልዕኮ ወስደው ከሚንቀሳቀሱ ጸረ ሰላም ሀይሎች ነፃ እስከሚሆን ሕግ የማስከበር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ፓርቲው በመግለጫው…

በ24 ሰዓታት 540 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 4 ሺህ 493 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 817 የላብራቶሪ ምርመራ 540 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ባለፉት 24 ሰዓታት የ6 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ…