Fana: At a Speed of Life!

የአስተዳደር ወሰን፣ የማንነትና ራስን በራስ የማስተዳደር ጉዳዮች ላይ የሚደረገው ጥናት በግንቦት ወር እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስተዳደር ወሰን፣ የማንነትና ራስን በራስ የማስተዳደር ጉዳዮች ላይ የሚደረገው አጠቃላይ አገራዊ የዳሰሳ ጥናት በመጪው ግንቦት ወር እንደሚጠናቀቅ የአስተዳደር ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ገለጸ። በክልሎች መካከል የአስተዳደር ወሰን…

የጤና ሚኒስቴር ኮቪድ 19ን ለመከላከልና መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ለማጠናከር የሚያግዙ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር ኮቪድ 19ን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ለማጠናከር የሚያግዙ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተረክቧል። ድጋፉን ያበረከቱትም ፓዝ፣ ዩ ኤስ አይ ዲ የግል ጤና ሴክተር ፕሮጀክት እና የብርቅዬ ልጆች መዝናኛ ከተሰኙ…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዘመን የሚያስችለውን ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፌዴሬሽን ምክር ቤት የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዘመን የሚያስችለውን ውይይት ከፎረም ኦፍ ፌዴሬሽን ጋር አካሂዷል። ምክር ቤቱ ከፎረም ኦፍ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የፌዴራል ድጎማ እና የማከፋፈያ ቀመሮች ለማዘጋጀት የሚረዳ…

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙ ተገለጸ። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ á በአምስት የተለያዩ መጋዘኞች ውስጥ ተከማችተው የተገኙ 30 ሚሊየን 174 ሺህ 255 ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች…

በአዲስ አበባ የሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ለኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት የ100 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ለኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት የ100 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አደረገ። የተደረገው ድጋፍ የምክር ቤቱ አባላት ጋዜጠኞች ሙያዊ ስነ ምግባር አክብረው መስራት የሚችሉበትን የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት…

ዓለም አቀፍ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት 46 በመቶ ቅናሽ አሳየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ቀን 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት 46 በመቶ ቅናሽ ማሳየቱን የተባበሩት መንግስታት የንግድና ልማት ጉባኤ (ዩኒታድ) አስታወቀ።   ጉባኤው ትልቁ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ቅናሽ ያጋጠመው ባደጉ ሀገራት ውስጥ ሲሆን ሁሉንም…

ቀጠናውን ወደነበረበት ለመመለስ የተቋቋመው የአጎራባች ክልሎች ግብረ ሃይል ያከናወናቸውን ስራዎች ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን እየተስተዋለ ያለውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ከፌደራል መንግስት እና አጎራባች በሆኑት ክልል የተውጣጣው የከፍተኛ አመራሮች ግብረ ሃይል በህብረተሰቡ በኩል በተነሱ መሰረታዊ ጥያቄዎች ዙሪያ መፍትሄ ለማበጀት ያከናወናቸውን…

ትራምፕ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሰጡት አስተያየት ኢትዮጵያውያንን አንድ የሚያደርግ ሊሆን ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሰጡት አስተያየት ኢትዮጵያውያንን የበለጠ አንድ የሚያደርግ እና የተጀመረውን ግድብ ለማጠናቀቅ የሚተጉበት ሊሆን ይገባል ሲሉ ምሁራን ተናግረዋል፡፡…

ገለልተኛ የአማካሪዎች ቡድንና የማኅበረሰብ ደኅንነት ቅኝት አቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ገለልተኛ የአማካሪዎች ቡድንና የማኅበረሰብ ደኅንነት ቅኝት አቋቁሞ ወደ ሼል መግባቱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከክልል እስከ ቀበሌ ባሉ አደረጃጀቶች ለፖሊስ አገልግሎት እውቀታቸውን፣ ልምዳቸውን እና ድጋፋቸውን የሚሰጡ ገለልተኛ…

ለአንድ ዓመት የኤሌክትሪክ ሀይል ስርቆት ሲፈጽም የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለአንድ ዓመት የኤሌክትሪክ ሀይል ስርቆት ሲፈጽም የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሾር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ። የሀይል ስርቆቱን ሲፈፀም የቆየው ግለሰብ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ሜክሲኮ አካባቢ…