የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል በዙሪያው ባሉ ትምህርት ቤቶች በኮሮና ቫይረስ መከላከል ዙሪያ ስልጠና ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል በዙሪያው ባሉ ትምህርት ቤቶች መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች በኮሮና ቫይረስ መከላከል ዙሪያ ከነገ ጀምሮ ስልጠና ሊሰጥ ነው፡፡
የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ያሬድ አግደው ለፋና…