Fana: At a Speed of Life!

አዲስ እየተዘጋጀ ባለው የማዕድንና ነዳጅ ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ እየተዘጋጀ ባለው የማዕድንና ነዳጅ ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ውይይት ተካሂዷል።   በውይይቱ ላይ የማዕድን ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማና የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴን ጨምሮ የማይክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ ቡድን…

ለጠ/ሚ ዐቢይ በተጠራ ሰልፍ ላይ ቦንብ በመወርወር የሰው ህይወት በማጥፋትና የአካል ጉዳት በማድረስ ጥፋተኛ የተባሉ ግለሰቦች ላይ ከ5 እስከ እድሜ ፅኑ እስራት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ላይ በመስቀል አደባይይ በቦንብ በመወርወር የሁለት ሰዎች ህይወት እንዲያልፍ እና በ150 ሰዎች የአካል ጉዳት መድረስ ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉ 5 ግለሰቦች ከ5 ዓመት…

163 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 163 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ከቤሩት ወደ አገራቸው ተመለሱ፡፡ ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ ሰነድ አልባ ዜጎችን ወደ አገራቸው የመመለሱ ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም በአንድ ሳምንት ውስጥ 947 ዜጎች ወደ አገራቸው እንዲገቡ…

በትራምፕ የታጩት ኤሚ ኮኒ ባሬት የአሜሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ መሆናቸው ተረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የታጩት ኤሚ ኮኒ ባሬት የአሜሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ እንዲሆኑ በሴኔቱ ፀደቀላቸው። የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሊካሄድ ሳምንት በቀረበት ወቅት ኤሚ ኮኒ ባሬት ከዘጠኞቹ አንዷ የከፍተኛው ፍርድ ቤት…

የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈታኞች ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈታኞች ምዝገባ በኦንላይን ተጀምሯል። የኦንላይን ምዝገባውም በየአካባቢያቸው ባሉ ትምህርት ቤቶች መጀመሩን የትምህርት ሚኒስቴር ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ ሀረጓ ማሞ ተናግረዋል።…

የአዋሽ 3 የኃይል ማመንጫ ጣቢያ በከፊል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዋሽ ወንዝ ሙላት ሳቢያ በጎርፍ ተጥለቅልቆ አገልግሎት አቋርጦ የነበረው የአዋሽ 3 የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በከፊል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ 32 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው የአዋሽ 3…

የህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲፋጠን ድጋፍ በማድረግ በግብፃውያን በኩል የሚደረግ ጫናን መቀልበስ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲፋጠን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ በማድረግ የካይሮ ሰዎች የሚያደርጉትን የእጅ አዙር ጫና እስከ መጨረሻው መቀልበስ እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ፡፡ የውሃ ጂኦ ፖለቲካ ተመራማሪው ፕሮፌሰር…

በህዳሴ ግድብ ላይ የሚደረገው የሶስትዮሽ ውይይት ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በህዳሴ ግድብ ላይ የሚያደርጉት የሶስትዮሽ ውይይት ዛሬ ይካሄዳል፡፡   በአፍሪካ ህብረት አማካኝነት የሚደረገው ውይይት ሃገራቱ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ የሚያደርጉት ጥረት…

ሁለት የውጭ የቴሌኮም ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ስራቸውን እንዲከውኑ ፍቃድ እንደሚሰጣቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ሁለት የውጭ የቴሌኮም ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ስራቸውን እንዲከውኑ ፍቃድ እንደሚሰጣቸው ተገለጸ፡፡ በትናንትናው ዕለት የቴሌኮም ዘርፍ የማሻሻያ ስራዎች ሂደት ላይ ያተኮረ ውይይት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ተካሄዷል፡፡ አዳዲስ የቴሌኮም…