በዳግማዊ ምንይሊክ መሰናዶ ትምህርት ቤት የነበረውን ትምህርት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር
https://www.youtube.com/watch?v=qyWI2KBg_kc&t=28s
የቀድሞ የፋና ዓለም አቀፍ መረጃዎች ተንታኙ ብዙዎች በዳሰሳ ፕሮግራሙ የሚያስታውሱት በላይ በቀለ ትውስታውን ይናገራል
https://www.youtube.com/watch?v=on7qenkPTHU
በቴሌኮም ዘርፍ የማሻሻያ ስራዎች ሂደት ላይ ያተኮረ ውይይት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ተካሄደ
https://www.youtube.com/watch?v=dFB2ray_xY4
የበረሃው አንበጣ ዳግም በመንጋ ደረጃ እንዳይከሰት ስራዎች በመሰራት ላይ ይገኛሉ – ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ
https://www.youtube.com/watch?v=wUm4uYJnSkQ&t=39s
የበረሃው አንበጣ ዳግም በመንጋ ደረጃ እንዳይከሰት ስራዎች በመሰራት ላይ ይገኛሉ – ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ የበረሃው አንበጣ መንጋ ዳግም በመንጋ ደረጃ እንዳይከሰት ስራዎች በመሰራት ላይ እንደሚገኙ ገለጹ፡፡
ሚኒስትር ዲኤታው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፦ የአንበጣው መንጋ በቀጣይ…
ተጨማሪ 364 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 607 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 628 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 364 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡
ሚኒስትሯ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ 314 ሰዎች በፅኑ…
ሀዋሳ ከተማ ኤፍሬም አሻሞን አስፈረመ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስመር አጥቂው ኤፍሬም አሻሞ ከመቐለ 70 እንደርታ ወደ ሀዋሳ ከተማ በአንድ አመት ውል ተዘዋውሯል፡፡
በቀድሞ ተጫዋቹ ሙሉጌታ ምህረት የሚሰለጥነው ሃዋሳ ከኤፍሬም አሻሞ በተጨማሪም ከደቡብ ፖሊስ ተከላካዩ ዘነበ ከድር እና ግብ ጠባቂውን ዳግም…
ምክር ቤቱ ጥቃቅን ልዩነቶችን በመተው ግድቡን በፍጥነት ለመጨረስ ሁሉም ተሳትፎውን እንዲያጠናክር ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሚያለያዩ ጉዳዮች ይልቅ አንድ የሚያደርጉ ስለሚበዙ ጥቃቅን የውስጥ ልዩነቶችን ወደ ጎን በመተው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታን በፍጥነት ለመጨረሽ ሁሉም ተሳትፎውን እንዲያጠናክር ጥሪ አቀረበ፡፡
የግድቡ ግንባታ…