Fana: At a Speed of Life!

ምርጫ ቦርድ ባዘጋጃቸው የተለያዩ መመሪያዎች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክሮችን አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባዘጋጃቸው የተለያዩ መመሪያዎች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክሮችን አከናወነ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ 1162/ 2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት የተለያዩ መመሪያዎችን በማዘጋጀት ከመጽደቃቸው በፊት…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪና የጽንፈኛው ህወሃት ምላሽ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪና የጽንፈኛው ህወሃት ምላሽ በሚመለከት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ከዚህ ቀደም የነበረውን ሂደት ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጠ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወርሃ መጋቢት 24 ቀን 2010…

ብሮድካስት ባለሥልጣን የውጭ የመገናኛ ብዙኃን በተመለከተ እየወሰደ ያለውን ማስተካካያዎች ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የውጭ የመገናኛ ብዙኃን በተመለከተ እየወሰደ ያለውን ማስተካካያዎች በዝርዝር አስታወቀ፡፡ ብሮድካስት ባለሥልጣኑ የውጭ የመገናኛ ብዙኃን በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ የመንግስትን የህግ የማስከበር ዘመቻ ለሱዳን መንግስት ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ ይበልጣል አዕምሮ ለሱዳን የመከላከያ ሚኒስትር ሌፍተናንት ጄኔራል ያሲን ኢብራሂም ያሲን አብደልሃዲ ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ አድርገዋል፡፡ አምባሳደሩ በገለጻቸው የሁለቱን ሀገራት የጋራ ድንበር…

ሕግ የማስከበር ስራውን በማፋጠን ጁንታው ሊያደርስ ያሰባቸውን ተጨማሪ ጥፋቶች ማስቀረት ተችሏል- ብርጋዴር ጄነራል ብርሃኑ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሕግ የማስከበር ስራውን በፍጥነት በማከናወን ጁንታው ሊያደርስ ያሰባቸውን ተጨማሪ ጥፋቶች ማስቀረት መቻሉን የምዕራብ ዕዝ የሎጂስቲክስ ክፍል ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ብርሃኑ ጥላሁን ተናገሩ። ብርጋዴር ጄነራል ብርሃኑ ለኢዜአ እንደገለጹት፤…