ወጣቱ በመደራጀትና የአካባቢውን ፀጋ በመጠቀም ስራ ሳይንቅ ከሰራ የለውጡ ባለቤትና ተጠቃሚ መሆን ይችላል – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በማህበር የተደራጁ ወጣቶችን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡
ምክትል ከንቲባዋ ከብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለስ ዓለሙ እና ከቦሌ ክፍለ…