ሕግ የማስከበር ስራውን በማፋጠን ጁንታው ሊያደርስ ያሰባቸውን ተጨማሪ ጥፋቶች ማስቀረት ተችሏል- ብርጋዴር ጄነራል ብርሃኑ ጥላሁን
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሕግ የማስከበር ስራውን በፍጥነት በማከናወን ጁንታው ሊያደርስ ያሰባቸውን ተጨማሪ ጥፋቶች ማስቀረት መቻሉን የምዕራብ ዕዝ የሎጂስቲክስ ክፍል ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ብርሃኑ ጥላሁን ተናገሩ።
ብርጋዴር ጄነራል ብርሃኑ ለኢዜአ እንደገለጹት፤…