Fana: At a Speed of Life!

ታላቁ የህዳሴ ግድብን ከፍፃሜ ከማድረስ ለአፍታም ያህል የሚያቆመን አይኖርም- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታላቁ የህዳሴ ግድባችንን ከፍፃሜ ከማድረስ ለአፍታም ያህል የሚያቆመን ገቢር አይኖርም አለ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት። ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫው፥ “የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራንፕ ግድቡን አስመልክተው ያስተላለፉት መልእክት…

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ለመፈፀም ሁለት ቋንቋን መቻል የሚያስገድድ ህግ አልወጣም – አቶ ዣንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁለት ቋንቋዎችን እንደግዴታ ያስቀመጠበት ህግ እንዳላወጣ አስታወቀ፡፡ ቅጥርን በተመለከተ ከተማ አስተዳደሩ ሁለት ቋንቋዎችን እንደግዴታ አስቀምጧል እየተባለ የተናፈሱ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን በምክትል…

ኢ/ር ታከለ ኡማ በአፋር ክልል የሚገኙ የማዕድን ልማት ስራዎችን እየተመለከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ጋር በመሆን የፖታሽ፣ ጨውና ብሮሚን ምርቶች ላይ እየተከናወኑ ያሉ የማዕድን ልማቶችን እየጎበኙ ነው። ሚኒስትሩ አፍዴራ አካባቢ "ታናራሙ ኬሚካልስ"…

ሮታሪ ፋውንዴሽን ለዶክተር ሊያ ታደሰ ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሮታሪ ፋውንዴሽን ለጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዕውቅና ሰጠ፡፡ ሮታሪ ፋውንዴሽን ሚኒስትሯን የፖል ሃሪስ ፌለው አድርጎ ሰይሟል፡፡ የአዲስ አበባ ምዕራብ የሮታሪ ክበብ የክብር አባል መሆናቸውንም ከጤና ሚኒስትር ያገኘነው መረጃ…

የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ሀውልት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአምቦ ዩኒቨርሲቲ በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ የተገነባው የአርቲስቱ ሀውልት ተመረቀ።   በሃውልቱ ምርቃት ስነ ስርአት ላይ የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ ጓደኞችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።   የአምቦ ዩኒቨርሲቲ…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የእንቦጭ አረም ለማጥፋት በሚደረገው ዘመቻ ላይ ለመካፈል ጣና ተገኝተዋል

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእንቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ ለማስወገድ ለአንድ ወር የተላለፈውን ሀገራዊ ዘመቻን ተከትሎ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጣና ተገኝተዋል። በዘመቻው ከሚኒስትሯ በተጨማሪ ከህዝብ…

በጠ/ሚ ዐቢይ የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ በአንበጣ መንጋ የደረሰውን ጉዳት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ በአንበጣ መንጋ ያደረሰውን ጉዳት ጎበኘ። በጉብኝቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ…

የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግዴለሽ ንግግር በአፍሪካ ቀንድ ውጥረት ሊፈጥር ይችላል- ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን አስመልክተው የተናገሩት ግዴለሽ የሆነና ጥንቃቄ የጎደለው ንግግር በግድቡ ዙሪያ በመካሄድ ላይ ያለውን ድርድር የሚያኮላሽና በኢትዮጵያ፣ በግብጽና በሱዳን መካከል አላስፈላጊ ውጥረት…

በግድቡ ዙሪያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበርና ውዥንብሮችን ለማጥራት አስፈላጊው ሁሉ ይደረጋል – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚፈጠሩ ውዥንብሮችን ለማጥራትና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር አስፈላጊው ርቀት ድረስ ይኬዳል ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በሕዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት ዙሪያ አወዛጋቢ ትችት…

በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የሚመጣ ማንኛውንም ኃይል ለመመከት ዝግጁ ነን– በመከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዋና አዛዥ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሰራዊት በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የሚመጣ ውጫዊም ሆነ ውስጣዊ ኃይልን ለመመከት ዝግጁ መሆኑን የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ሹማ አብደታ ተናገሩ። ሰራዊቱ በማንኛውም የሀገሪቱ ክፍሎች…