በግድቡ ዙሪያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበርና ውዥንብሮችን ለማጥራት አስፈላጊው ሁሉ ይደረጋል – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚፈጠሩ ውዥንብሮችን ለማጥራትና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር አስፈላጊው ርቀት ድረስ ይኬዳል ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ።
የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በሕዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት ዙሪያ አወዛጋቢ ትችት…