የአሜሪካው ፕሬዚዳንት በህዳሴ ግድብ ላይ የሰጡት አስተያያት ”ኃላፊነት የጎደለው ነው”… የኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የሰጡት አስተያያት ''ኃላፊነት የጎደለው ነው'' ሲሉ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተደራዳሪዎች ተናገሩ።
ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት አስተያየታቸውን የሰጡት…