የሀገር ውስጥ ዜና የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሽሬን ከተቆጣጠረ በኋላ ከተማችን ሰላም ነች – ነዋሪዎች Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሽሬን ከተቆጣጠረ በኋላ ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ተመልሰናል” ሲሉ ያነጋገርናቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ የህወሃት ታጣቂ ሃይል እያለ እንቅስቃሴያቸው ተገድቦ በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደነበሩ ገልጸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰራዊቱ በሁሉም አቅጣጫ ድልን በመጎናጸፍ ወደ መቀሌ እየገሰገሰ ይገኛል – በመከላከያ ሰራዊት የህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህግ ማስከበር ዘመቻ የተሰማራው የሀገር መከላከያ ሰራዊት በሁሉም አቅጣጫ ድልን በመጎናጸፍ ወደ መቀሌ እየገሰገሰ እንደሚገኝ በኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ሃላፊ ተወካይ ብርጋዴል ጀኔራል…
የሀገር ውስጥ ዜና በመተከል ዞን በዜጎች ላይ በተደጋጋሚ በሚደርሰው ጭፍጨፋ የተሰማሩ የጥፋት ተዋንያኖችን በፍጥነት አድኖ ለሕግ የማቅረብ እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል –… Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን በዜጎች ላይ በተደጋጋሚ የሚደርሰው ጭፍጨፋ ሀገርን ለማፍረስ ከሚደረገው እኩይ ዓላማ የተለየ ባለመሆኑ በድርጊቱ የተሰማሩ የጥፋት ተዋንያኖችን በፍጥነት አድኖ ለሕግ የማቅረብ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል የተጀመረው ሕግን የማስከበር እርምጃ ሁለተኛ ምእራፍ ተጠናቅቋል- ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በትግራይ ክልል የተጀመረው ሕግን የማስከበር እርምጃ ሁለተኛ ምእራፍ መጠናቀቁ እና የጁንታው አባላት በቀጣይ 72 ሰዓታት ውስጥ እጃቸው በሰላም እንዲሰጡ ጥሪ መቅረቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት በትግራይ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፅንፈኛው የህወሓት ቡድን መሪዎች ጋር ውይይት አይደረግም- የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የፌዴራል መንግስት እየወሰደ ከሚገኘው ህግን የማስከበር እምርጃ ጋር ተያይዞ ከፅንፈኛው የህወሓት ቡድን መሪዎች ጋር ውይይት እንደማያደርግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ገለፁ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ማሞ ምህረቱ ፤ እነርሱን ወደ ጠረቤዛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ሰራዊት በአድዋ ተምቤን መሥመር ማይቅናጥል በተባለውና ልዩ ስሙ ሰላስል በተሰኘው የሐውዜን ተምቤን መገንጥያ መንገድ የገጠመውን የጁንታውን ኃይል ድል… Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በአድዋ ተምቤን መሥመር ማይቅናጥል በተባለውና ልዩ ስሙ ሰላስል በተሰኘው የሐውዜን ተምቤን መገንጥያ መንገድ የገጠመውን የጁንታውን ኃይል ድል አድርጓል። በዚሁ መገንጠያ ላይ የሠራዊቱን ግሥጋሴ ለመግታት በኮሎኔል…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል በሽብር ሴራ የተጠረጠሩ 65 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጋምቤላ ክልል ከጽንፈኛው ህወሓትና ኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ 65 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ የክልሉ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ህዝብ ከጸጥታ አካላት ጎን በመሰለፍ የጽንፈኛው ቡድንና የሌሎች ቅጥረኞችን ሴራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የጀረር ዞን የአቦኮር ነዋሪዎች መንግስት እየካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ በመደገፍ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሶማሌ ክልል የጀረር ዞን የአቦኮር ቀበሌ ነዋሪዎች መንግስት እየካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ በመደገፍ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ። በሶማሌ ክልል የተለያዩ ዞኖች እና ወረዳዎችን እየጎበኙ የሚገኙት ምክትል ርዕሰ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ የሀገራ ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አካሄደ Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታዎች ዙርያ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አካሄደ። ውይይቱን የመሩት አምባሳደር ካሳ ተክለብርሃን መንግስት በትግራይ ክልል እያደረገ ያለው ዘመቻ ህገ-መንግስቱንና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በከፍተኛ ባለስልጣናት ጥበቃና እጀባ ያሰለጠናቸውን 113 ፖሊሶች አስመረቀ Tibebu Kebede Nov 22, 2020 0 የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በሁርሶ የመከላከያ ሠራዊት ማሰልጠኛ ማዕከል ለመጀመሪያ ግዜ በከፍተኛ ባለስልጣናት ጥበቃና እጀባ ያሰለጠናቸውን 113 ፖሊሶች አስመረቀ። የምረቃ ስነ ስርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ እና የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወይዘሮ…