በሶማሌ ክልል የጀረር ዞን የአቦኮር ነዋሪዎች መንግስት እየካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ በመደገፍ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሶማሌ ክልል የጀረር ዞን የአቦኮር ቀበሌ ነዋሪዎች መንግስት እየካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ በመደገፍ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ።
በሶማሌ ክልል የተለያዩ ዞኖች እና ወረዳዎችን እየጎበኙ የሚገኙት ምክትል ርዕሰ…