Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል የጀረር ዞን የአቦኮር ነዋሪዎች መንግስት እየካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ በመደገፍ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሶማሌ ክልል የጀረር ዞን የአቦኮር ቀበሌ ነዋሪዎች መንግስት እየካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ በመደገፍ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ። በሶማሌ ክልል የተለያዩ ዞኖች እና ወረዳዎችን እየጎበኙ የሚገኙት ምክትል ርዕሰ…

በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ የሀገራ ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታዎች ዙርያ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አካሄደ። ውይይቱን የመሩት አምባሳደር ካሳ ተክለብርሃን መንግስት በትግራይ ክልል እያደረገ ያለው ዘመቻ ህገ-መንግስቱንና…

የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በከፍተኛ ባለስልጣናት ጥበቃና እጀባ ያሰለጠናቸውን 113 ፖሊሶች አስመረቀ

የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በሁርሶ የመከላከያ ሠራዊት ማሰልጠኛ ማዕከል ለመጀመሪያ ግዜ በከፍተኛ ባለስልጣናት ጥበቃና እጀባ ያሰለጠናቸውን 113 ፖሊሶች አስመረቀ። የምረቃ ስነ ስርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ እና የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወይዘሮ…

በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሠፈራ ጣቢያ ለጥፋት አላማ ሊውል የነበረ ከፍተኛ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሠፈራ ጣቢያ ለጥፋት አላማ ሊውል የነበረ ከፍተኛ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉን በሰሜን እዝ የ5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ጄኔራል ሙሉአለም አድማሱ አስታወቁ። በቁጥጥር ስር የዋሉ የጦር…

የህዝብ መገልገያዎችን ማውደም የህዝብ ጠላት መሆንን የሚያረጋግጥ ነው – የጉጂ አባገዳዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፍተኛ ወጭ የተገነቡትን የህዝብ መጠቀሚያ የመሰረተ ልማቶችን ማውደም የህዝብ ጠላት መሆንን የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ የጉጂ ኦሮሞ አባገዳዎች ተናገሩ። አባገዳዎቹ የህወሃት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ የፈፀመው ጥቃት…

መከላከያ ከአዲግራት ወደ መቀሌ በሚወስደው መንገድ ላይ የምትገኘውን እዳጋ ሐሙስ ከተማን ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ከአዲግራት ወደ መቀሌ በሚወስደው መንገድ ላይ የምትገኘውን እዳጋ ሐሙስ ከተማን ተቆጣጥሯል። የመከላከያ ሠራዊቱ የዘመቻው የመጨረሻ ግብ የሆነችውን መቀሌን ለመያዝ እየገሠገሠ ነው። የመከላከያ ሠራዊቱ ከሰሞኑ ሽሬን፣…

የአዲስ አበባ ነዋሪ የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ። "ደማችን ለመከላከያ ሠራዊታችን " በሚል መሪ ቃል የትግራይ ተወላጅ የሆኑ የፍቅር በጎ አድራጎት ማህበር አባላት በዛሬው ዕለት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍ…

የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ከነገ የሚጀምር ከባድ ተሽከርካሪዎች ላይ የሰዓት ገደብ አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ከነገ የሚጀምር ከከባድ ተሽከርካሪዎች የከተማ ውስጥ እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ የሰዓት ገደብ ማስተላለፉን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ የሰዓት ገደቡን ያሳለፈው በአስተዳደሩ እየተከሰተ ካለው የትራፊክ መጨናነቅና በዚህም ሳቢያ…

52 ሚሊዮን ብር የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በአንድ ሳምንት ብቻ 51 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ከዚህ ውስጥ ከ31 ሚየን ብር በላይ የሚገመተው ወደ ሀገር ሲገባ ሲሆን ከ20 ሚሊየን  ብር በላይ የሚሆነው ደግሞ ከሀገር…

የህወሓት ቡድን የሰራዊቱን ሕግ የማስከበር እርምጃ መቋቋም እንደተሳነው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታው የህወሐት ቡድን የሰራዊቱን ሕግ የማስከበር እርምጃ መቋቋም እንደተሳነው የመከላከያ ህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ ኃላፊ ብ/ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው ገለጹ። ጄኔራል መኮንኑ የሠራዊቱን ፈጣን የማጥቃት እንቅሰቃሴን አስመልክተው ገለፃ አድርገዋል።…