Fana: At a Speed of Life!

የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ56 ሚሊዮን ብር በላይ በዓይነትና በገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ56 ሚሊዮን ብር በላይ በዓይነትና በገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙ ከነዋሪዎቹ የተበረከቱ ድጋፎችን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ሚኒስቴር ዴኤታ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ 49 ኪሎሜትር የሚሸፍኑ አምስት የመንገድ ፕሮጀክቶችን ስራ በይፋ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ 49 ኪሎሜትር የሚሸፍኑ አምስት የመንገድ ፕሮጀክቶችን ስራ በይፋ ማስጀመራቸው ተገለጸ። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና አፈጉባኤ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴ እንዲሁም የከተማዋ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና…

ትራምፕ በፔንሲልቫንያ ያቀረቡት ክስ ውድቅ ተደረገባቸው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፔንሲልቫንያ ግዛት ምርጫው ተዛብቷል በሚል ያቀረቡት ክስ ውድቅ ተደረገባቸው፡፡ ትራምፕ በግዛቲቱ በፖስታ ወይንም "ሜይል ኢን ባሉት" የተሰጡ በሚሊየን የሚቆጠሩ ድምጾች ውድቅ እንዲደረግላቸው ነበር ክስ…

ህወሓት የግፍ ጽዋው ሞልቶ ሲፈስ በስሙ ከመነገድ ውጭ ምንም ያልፈየደለትን የትግራይን ህዝብ መሸሸጊያው አድርጓል – የብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የህወሓት አጥፊ ቡድን ለዓመታት የህዝብ ሃብት ሲመዘብር፣ ኢ-ሰብዓዊ የሆነ ድርጊት ሲፈጽምና የራሱን ኪስ ሲያደልብ ኖሮ ዛሬ የግፍ ጽዋው ሞልቶ ሲፈስ በስሙ ከመነገድ ውጭ ምንም ያልፈየደለትን የትግራይን ህዝብ መሸሸጊያው ማድረጉን የብልጽግና ፓርቲ ገለጸ፡፡…

ስግብግብ ጁንታው የመቀበሪያ ጉድጓዱ አፍ ላይ ቆሞም ውሸት መናገሩን ቀጥሏል – አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስግብግብ ጁንታው የመቀበሪያ ጉድጓዱ አፍ ላይ ቆሞም ውሸት መናገሩን ቀጥሏል አሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ። የጁንታው 'ቀንደኛ' መሪዎች ግን እየተንቀጠቀጡ የሚሰጡት የውሸት መግለጫ ውሸት ለሚግቱት…

በሩብ ዓመቱ የ929 ሰዎች ሕይወት በትራፊክ አደጋ አልፏል — ትራንስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ የ929 ሰዎች ሕይወት በትራፊክ አደጋ ማለፉን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ 15ኛውን ዓለም አቀፍ የመንገድ ትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች መታሰቢያ ቀንን አስታውሶ ውሏል።…

የጥፋት ቡድኑ በትላልቅ ፕሮጀክቶች ላይ ጥቃት እንዳይፈጽም ጥብቅ ጥበቃ እየተደረገ ነው – ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት የጥፋት ቡድን በትላልቅ ፕሮጀክቶች ላይ ጥቃት እንዳይፈፀም ጥብቅ ክትትልና ጥበቃ እየተደረገ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ጦርነቱን አዲስ አበባ ጀምረን አዲስ አበባ እንጨርሳለን ብሎ ሃገር የመናድ ጦርነት የለኮሰው…

መዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸው 19 ሐኪሞች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በህክምና ዶክትሬት የትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸው 19 ተማሪዎችን ዛሬ አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው የዛሬ ተመራቂዎችን ጨምሮ 99 የህክምና ዶክተሮችን አሰልጥኖ አስመርቋል። በዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የጎባ…

473 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 209 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 473 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው ሰዎች 209 ደግሞ ማገጋቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ባለፉት 24 ሰዓታት 5 ሺህ 589 የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል። በዚህም 473 ሰዎች ኮሮናቫይረስ…