Fana: At a Speed of Life!

ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ መደበኛ አገልግሎት መመለሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ዛሬ በአብዛኛው የሃገሪቱ ክፍል ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል ወደ መደበኛ አገልግሎት መመለሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ከፋና…

536 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ4 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 538 የላቦራቶሪ ምርመራ 536 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል ። በዚህም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 92 ሺህ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት ነገ ያካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የፓናል ውይይት በነገው ዕለት ይካሄዳል፡፡ በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰጠኝ እንግዳው እንደተናገሩት የተቋሙ 25ኛ ዓመት…

የሕዝቦችን አንድነት ለመበተንና ሃገር ለመበጥበጥ የሚሰሩ ወንጀለኞችን መንግሥት አይታገስም – አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝቦችን አንድነት ለመበተንና ሃገር ለመበጥበጥ የሚሰሩ ወንጀለኞችን መንግሥት እንደማይታገስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ ጉባኤውና የመከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጭው ሳምንት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጭው ሳምንት እንደሚጀመር የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ምዝገባው ከጥቅምት 16 እስከ 30 ቀን 2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ ነው የትምህርት ሚኒስቴር…

ኢንጅነር ታከለ ኡማ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን ጎብኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን ተመልክተዋል።   ሚኒስትሩ አሻሽሬ አካባቢ ወርቅ በማውጣት ሂደት ላይ…

አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው ህገ መንግስቱን ለመናድ በማሰብ የሽግግር መንግስት ሰነድ በማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን አሰሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው ህገ መንግስቱን ለመናድ በማሰብ የሽግግር መንግስት ሰነድ በማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን አሰሙ፡፡ ክሱ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ወንጀል ችሎት ዛሬ በንባብ ቀርቧል፡፡…

በድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ የፍጆታ ምርቶችን አቅርቦት ለማሳደግ የግል ባለሃብቶችን ለማሰማራት እየተሰራ ነው- የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ የፍጆታ ምርቶችን አቅርቦት ለማሳደግ በዘርፉ የግል ባለሃብቶች በስፋት እንዲሰማሩ እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ  የንግድ ውድድር እና ሸማቶች ጉዳይ ዳይሬክተር አቶ አብዱላዚዝ ቃዶ …