Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡ 14 የሚሆኑ የለውዝ ቅቤ ምርቶችን እንዳይጠቀም ባለስልጣኑ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህብረተሰቡ ከፍተኛ የሆነ የአፍላ ቶክሲን (Aflatoxine) የተገኘባቸውን 14 የለውዝ ቅቤ ምርቶችን እንዳይጠቀም የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ ባደረገው ቁጥጥርና ፍተሻ አማካኝነት በተደረገ…

ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ጥራታቸውን ያልጠበቁ የምግብ ምርቶች እና የሕክምና መሣሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገዱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ጥራታቸውን ያልጠበቁ የምግብ ምርቶች እና የሕክምና መሣሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ መታገዳቸውን የኢትዮጵያ የምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ። ጥራታቸውን ያልጠበቁ የምግብ ምርቶች…

የኢትዮ ጀርመን ሁለተኛው የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮ ጀርመን ሁለተኛው  የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ።   የሁለተኛው ዙር ሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ማስጀመሪያ ስብሰባ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲ እና ደህንነት ዙሪያ በማተኮር ነው የተካሄደው።  …

ራማፎሳ ሃገራት የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነትን እንዲተገብሩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሲሪል ራማፎሳ የአፍሪካ ሃገራት የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነትን እንዲተገብሩ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ሃገራቱ ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ ለሚሆነው የአፍሪካ ነጻ…

በአርሲ ዞን አራት ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ መከሰቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርሲ ዞን አራት ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ መከሰቱን የዞኑ እርሻ እና ተፈጥሮ ፅህፈት ቤት ገለፀ።   የበረሃ አንበጣ መንጋው በዞኑ ዶዶታ ወረዳ ቆሮ ደጋጋ ቀበሌ በ12 ሄክታር መሬት ሰብል ላይ ጉዳት ማድረሱንም ፅህፈት…

በቦሌ ክ/ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ ወደ ሱቅ የተላከ የ10 ዓመት ህፃን ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በመኖሪያ ቤት እና በንግድ ሱቅ ላይ በደረሰ የመኪና አደጋ የ10 ዓመት ህፃን ህይወት ሲያልፍ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ። አደጋው የደረሰው በሲኖትራክ ተሽከርካሪ…

በመጀመሪያው ሩብ ዓመት በወጪ ንግድ ዘርፍ ከታሰበው 95 በመቶው ተሳክቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት በወጪ ንግድ ዘርፍ ከታሰበው 95 በመቶውን ማሳካት መቻሉን ንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ10 ዓመት መሪ ልማት እቅድ ዝግጅት ምዕራፍ እና የ2013…

የኢትዮጵያ ቮሊቦል ፌዴሬሽን  21ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን  አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ቮሊቦል ፌዴሬሽን  21ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን  አካሄደ። በጉባኤው የ2012 በጀት አመት እቅድ አፈፃፀም፣ የኦድት ሪፖርት፣ የ2013 በጀት አመት እቅድ እና በልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል። በቀረበው ሪፖርት…

የሀዋሳ ከተማ ምክር ቤት ለ2013 ዓ.ም 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ሲያፀድቅ አዲስ ከንቲባም ሾሟል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አድርጎ የሾመው የከተማዋ ምክር ቤት የከተማዋን በጀት 2 ቢሊየን 54 ሚሊየን 18 ሺህ ብር ብር አድርጎ አፅድቋል።   የሀዋሳ ከተማ ምክር…

ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በቤንች ሸኮ ዞን ከህብረተሰቡ ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በደቡብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ ከህብረተሰቡ ጋር ውይይት እያደረጉ ነው። በውይይት መድረኩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬዓለም ሽባባው፣ የጦር…