Fana: At a Speed of Life!

ትራምፕና ባይደን የመጨረሻ ፕሬዚዳንታዊ ክርክር አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የመጨረሻውን የ2020 ፕሬዚዳንታዊ ክርክር አካሂደዋል፡፡ ሌሊት በተካሄደው ክርክር የኮሮና ቫይረስ፣ የአየርንብረት እና በዘር ላይ ያተኮሩ ጉዳዮች መድረኩን ተቆጣጥረውት…

ለትምህርቱ ዘርፍ የሚመደበውን ገንዘብ በማሳደግ ጠንካራና በቴክኖሎጅ የተደገፈ የትምህርት ስርአት እንዲኖር ይሰራል – ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ኢትዮጵያ ለትምህርት ዘርፉ የምትመድበውን ገንዘብ በማሳደግ ጠንካራና በቴክኖሎጅ የተደገፈ የትምህርት ስርአት እንዲኖር ቁርጠኛ መሆኗን ተናገሩ፡፡ ዓለም አቀፉ የትምህርት ጉባኤ በበይነ መረብ አማካኝነት…

በሩብ ዓመቱ ከጨርቃጨርቅና አልባሳት ዘርፍ 40 ሚሊየን ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩብ ዓመቱ ከጨርቃጨርቅና አልባሳት ዘርፍ ባለፉት ሶስት ወራት 40 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲቲዩት ገለጸ።   ኢንስቲቲዩቱ የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት…

ለገበታ ለሃገር ፕሮጀክት ከዳያስፖራው 283 ሺህ 378 የአሜሪካ ዶላር ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ዜጎች እያደረጉት ያለው ድጋፍ አስደናቂ መሆኑን አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ እስካሁን ከዳያስፖራው 283 ሺህ 378 የአሜሪካ ዶላር መዋጣቱን…

የልዩ ዘመቻዎች ሀይል የኮማንዶ ትርኢት ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ33ኛ ዙር መሰረታዊ ኮማንዶና የ10ኛ ዙር ልዩ ኃይል የፀረ ሽብር ሰልጣኞች የአየር ወለድ ትርኢት በሃዋሳ ከተማ አቀረቡ፡፡ በሄሊኮፍተር በታገዘው ትርኢት የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹምና የኦፕሬሽን ዘርፍ መመሪያ ኃላፊ ጀኔራል…

የከተማ አስተዳደሩ በደቡብ ክልል በተለያዩ ምክንያቶች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በደቡብ ክልል በጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 4 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ አበረከተ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች…