Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኤልያስ ሽኩር ከዓለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ከዓለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ ጋር በቪድዮ ኮንፈረንስ ውይይት አካሂደዋል ። አቶ ኤሊያስ በውይይታቸው እንዳሉት ፀረ አበረታች ቅመሞች ስፖርቱን ከመጉዳት…

የጅቡቲ ውሃ ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ እየተከናወነ የሚገኘው የጅቡቲ ውሃ ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቁ ተገልጿል፡፡ የውሃ ፕሮጀክቱ በሶማሌ ክልል አዲጋላና ኩለን ከተሞች መካከል የተገነባ ሲሆን÷ 28 ጉድጓዶች…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ጽዮን ተክሉ ከዴንማርክ መንግስት የስደተኞች ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፅዮን ተክሉ ከዴንማርክ መንግስት የስደተኞች ጉዳይ ልዩ መልዕክተኛ አንደርስ ታንግ ፈሪቦርን ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታዋ ከልዩ መልዕክተኛው ጋር ባደረጉት ውይይት ኢትዮጵያ ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ላይ ትኩረት…

የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጣር በወጣ መመሪያ ቁጥር 30/2013 የተከለከሉ ተግባራትና የተጣሉ ግዴታዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከልና የሚያስከትለው ጉዳት ለመቀነስ አዲስ መመሪያ ወጥቶ ተግባራዊ በመደረግ ላይ ይገኛል። በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጸድቆ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ የተመዘገበው መመሪያ ቁጥር 30/2013…

በአማራ ክልል አደጋን ቀድሞ መከላከል የሚያስችል ከ220 ሚሊየን ብር በላይ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ከመድረሳቸው በፊት ቀድሞ መከላከል የሚያስችል ከ220 ሚሊየን ብር በላይ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። ከነገ ጀምሮ ወደ ሥራ የሚገባው ይህ ፕሮጀክት በክልሉ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የማይበገር…

በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ በሰዎች ላይ ጥቃት በማድረስ የተጠረጠሩ 16 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ በሰዎች ላይ ጥቃት በማድረስ የተጠረጠሩ 16 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ ፡፡ በቁጥጥር ስር ከዋሉት ግለሰቦች መካከል አንድ የፖሊስ አባልና አራት አመራሮች እንደሚገኙበት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ…

በቀላል ባቡር መንገድ መሸጋገሪያዎች ላይ የሚታየውን የትራፊክ ፍሰትና የደህንነት ችግር ለመቅረፍ ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የቀላል ባቡር መንገድ መሸጋገሪያዎች ላይ የሚታየውን የትራፊክ ፍሰትና የደህንነት ችግር መቅረፍ ላይ ያተኮረ ውይይት ከባለድርሻ አካላት ጋር ተካሂዷል። ውይይቱን የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ከባለድርሻ አካላት…