Fana: At a Speed of Life!

ሰዓድ ሃሪሪ በድጋሚ የሊባኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዓመት በፊት ስልጣን የለቀቁት የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰዓድ ሃሪሪ በድጋሚ መመረጣቸው ተሰማ፡፡ ሃሪሪ በፓርላማ ድጋፍ የተነፈጋቸውን ሙስጠፋ አዲብን በመተካት ነው በድጋሚ ጠቅላይ ሚኒስትር የሆኑት፡፡ ሃሪሪ በፓርላማ ውስጥ መንግስት…

የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን በሶስት ዓመት ለማጠናቀቅ ጥረት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን በሶስት ዓመት ለማጠናቀቅ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለፁ። 2 ሺህ 160 ሜጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም ያለው የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ግድብ…

437 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ እና ከሊባኖስ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 437 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ እና ከሊባኖስ መመለሳቸው ተገለጸ። ከተመላሾች ውስጥ 293 የሚሆኑት ከጅዳ ከሳዑዲ ዓረቢያ የተመለሱ ናቸው ተብሏል፡፡ እንዲሁም 144 የሚሆኑት ደግሞ ከቤሩት ሊባኖስ የተመለሱ ናቸው። ተመላሾቹ…

የትምህርት ቤት አመራሮችን አቅም ለማሳደግ የስልጠና ማንዋል ተዘጋጅቷል -ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች የስልጠና ሂደት ለማሻሻል የሚያስችሉ የማሰልጠኛ ማንዋሎች መዘጋጀታቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የማሰልጠኛ ማንዋሉ ትምህርት ሚኒስቴር ከኤጁኬሽን ደቨሎፕመንት ትረስት ከተሰኘ…

የሚስተዋለውን ግጭት እና አለመረጋጋት ለመፍታት የሀይማኖት መሪዎች፣ መንግስት እና ምዕመናን ሊሰሩ ይገባል – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተስተዋለ ያለውን ግጭት እና አለመረጋጋት ለመፍታት የሀይማኖት መሪዎች፣ መንግስት እና ምዕመናን ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፅዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ…

እነ እስክንድር ነጋን ጨምሮ 5 ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ህግ ምስክሮቼ ከመጋረጃ ጀርባ ይመስክሩልኝ ሲል ያቀረበውን ጥያቄ ተከሳሾቹ ተቃውመው ተከራከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እነ እስክንድር ነጋን ጨምሮ 5 ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ህግ ለምስክሮቼ ደህንነት ከመጋረጃ ጀርባ ይመስክሩልኝ ሲል ያቀረበውን ጥያቄ ተከሳሾቹ ተቃውመው ተከራክረዋል። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስት እና የፀረ ሽብር…

የእስራኤል ባለስልጣናት በዚህ ሳምንት ሱዳንን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእስራኤል ከፍተኛ ባለስልጣናት በዚህ ሳምንት ሱዳንን ሊጎበኙ መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ ይህ የተሰማው አንድ የንግድ አውሮፕላን ከቴልአቪቭ ተነስቶ ካርቱም ማረፉ ከተነገረ በኋላ ነው ተብሏል፡፡ በዚህ ሳምንት ይካሄዳል በተባለው ጉብኝት ልዑኩን…

የታዳሽ አረንጓዴ ልማት በኢትዮጵያ በሚል ርዕስ በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስተባባሪነት ዓለም አቀፍ ዌቢናር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታዳሽ አረንጓዴ ልማት በኢትዮጵያ በሚል ርዕስ በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር ያዘጋጀው ዌቢናር ተካሄደ። “የታዳሽ አረንጓዴ ልማት በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ የተካሄደውን ዌቢናሩን በጣሊያን የተባበሩት መንግስታት…

በአዲስ አበባ በግለሰብ ቤት የተከማቸ ከ2 ሚሊየን በላይ አዲሱ የብር ኖት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በግለሰብ ቤት ውስጥ የተከማቸ ከ2 ሚሊየን በላይ አዲሱ የብር ኖት መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። ጥቅምት 7 ቀን 2013 ዓ.ም በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ልዩ ቦታው ዶምቦስኮ ትምህርት ቤት…

ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 68 ኪሎ ሜትር ልዩ ልዩ መሠረተ ልማት ጥገና ስራዎችን አከናወነ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 68 ኪሎ ሜትር ልዩ ልዩ መሠረተ ልማት ጥገና ስራዎችን ማከናወኑን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ በሶስት ወራት ውስጥ የአስፋልት መንገድ ጥገና 5 ኪሎሜትር፣…