Fana: At a Speed of Life!

‘ከተሞች ለሰላም‚ የተሰኘ የሠላም ምክክር ፎረም ነገ በአርባ ምንጭ ከተማ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ከተሞች ለሰላም" የተሰኘ አገር አቀፍ የሠላም ምክክር ፎረም ነገ በአርባ ምንጭ ከተማ ይካሄዳል፡፡ በሰላም ምክክር ፎረሙ ላይ ለመገኘት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ ረፋድ ላይ አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ ከፕሬዝዳንት…

በህዳሴ ግድብ ዙርያ በግብፅ የሚደረገውን የዲፕሎማሲ ጫና እና የሴራ ፖለቲካ ለማክሰም የግድቡን ግንባታ በፍጥነት ማጠናቅቅ ወሳኝ  ነው- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙርያ በግብፅ የሚደረገውን የዲፕሎማሲ ጫናና የሴራ ፖለቲካ እስከ መጨረሻው ለማክሰም የግድቡን ግንባታ በፍጥነት ማጠናቅቅ ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን የፖለቲካ እና የታሪክ ምሁራን ተናገሩ። ምሁራኑ ከፋና ብሮድካስቲንግ…

575 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 676 የላቦራቶሪ ምርመራ 575 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል ። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 91 ሺህ 693 ደርሷል።…

በወዳጅነት ጨዋታ ዋልያዎቹ በዛምቢያ አቻቸው ተረቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) ከዛምቢያ አቻው ጋር የወዳጅነት ጨዋታ አካሂደዋል። በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ኢትዮጵያ እስከ 86ኛው ደቂቃ ድረስ 2-1 ስትመራ ብትቆይም፤ ተቀይሮ የገባው አልበርት ካዋንዳ አከታትሎ ባስቆጠራቸው…

የልዩ ዘመቻዎች ሀይል ስልጠና በሀገር ላይ ሊመጡ የሚችሉ ችግሮችን አስቀድሞ ለመመከት የሚያስችል ነው -ሜ/ ጀ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ሀይል ስልጠና በቀጣይ በሀገር ላይ ሊመጡ የሚችሉ ችግሮችን አስቀድሞ ለመመከት የሚያስችል መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሹማ አብደታ ተናገሩ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ…

የገንዘብ ሚኒስቴር ለትግራይ ወረዳ፣ ከተማና ቀበሌ የሚሰጠውን የድጎማ በጀት የሚተላለፍበትን አሰራር አዘጋጅቶ አጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ለትግራይ ወረዳ፣ ከተማና ቀበሌ የሚሰጠውን የድጎማ በጀት የሚተላለፍበትን አሰራር አዘጋጅቶ ማጠናቀቁን ገለጸ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነሃሴ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባና በወሰነው ውሳኔ መሰረት እንዲሁም…

የወጪ ገቢ እንቅስቃሴ በኢ-ሰርቪስ አገልግሎት አማካኝነት በቴክኖሎጂ ለመደገፍ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን የሀገር ውስጥና የድንበር ተሻገር የጭነት ትራንስፖርትን በማዘመን የሀገሪቱን የወጪ ገቢ እንቅስቃሴ ቀልጣፍ፣ ምቹና ተወዳዳሪ እንዲሆን በኢ ሰርቪስ አገልግሎት አማካኝነት ዘርፉን በቴክኖሎጂ ለመደገፍ እየሰራ መሆኑን…

የኢትዮጵያና ጅቡቲ የዕንባ ጠባቂ ተቋማት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያና ጅቡቲ የእንባ ጠባቂ ተቋማት በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን መግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ ዶክተር እንዳለ ሃይሌ እና የጅቡቲ የዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ ዶክተር ቃሲም…