መንግስት በህወሓት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበር እርምጃ ለወዳጅ ሀገራት እያስረዱ መሆኑን በሩስያ እና በቱርክ የሚገኙ የኢትዮዽያ አምባሳደሮች…
አዲስ አበባ ፣ህዳር 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በፅንፈኛው የህወሓት ቡድን ላይ ህግ ለማስከበር እየወሰደ ስላለው እርምጃ ለወዳጅ ሀገራት እያስረዱ መሆኑን በሩስያ እና በቱርክ የሚገኙ የኢትዮዽያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደሮች ተናገሩ።
በሩስያ የኢትዮዽያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር…