የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሙስና ጥቆማና ሃብት ምዝገባ መተግበሪያ ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ለሙስና ጥቆማና ሃብት ምዝገባ አገልግሎት ያበለጸገውን መተግበሪያ ይፋ አደረገ።
በዓለም ለ17ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ16ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የጸረ-ሙስና ቀንን ኤጀንሲው ዛሬ አክብሯል።
የኤጀንሲው ዋና…