Fana: At a Speed of Life!

የሌጎስ አስተዳዳሪ ነዋሪዎች እንዲረጋጉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በናይጀሪያ ለተቃውሞ በወጡ ሰልፈኞች ላይ ተኩስ መከፈቱን ተከትሎ የሌጎስ አስተዳዳሪ ባባጂዴ ሳንዎ ኦሉ የከተማዋ ነዋሪዎች እንዲረጋጉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ናይጀሪያውያን ከሰሞኑ ፖሊሶች የሚፈጽሙትን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተከትሎ ለተቃውሞ አደባባይ…

የተመራቂ ተማሪዎች የቅበላ መርሃ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2013 የትምህርት ዘመን እንዲቀጥል በተወሰነው መሠረት የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በመጀመሪያው ዙር የተመራቂ ተማሪዎች የቅበላ መርሃ ግብር ይፋ ተደረገ። በዚሁ መሰረት፡- 1. ጥቅምት 23 እና 24 ቀን 2013 ዓ.ም አዲስ አበባ…

የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከ88 ሚሊየን ብር በላይ ሊሰወር የነበረ ግብር መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ባለፈው አመት ከ88 ሚሊየን ብር በላይ ሊሰወር የነበረ ግብር መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ባለፈው ዓመት የግብር ከፋዮችን ህግ ተገዥነት ለማረጋገጥ በርካታ ስራዎች መስራቱን፥ የአማራ ክልል ገቢዎች…

የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ባህሪያት ከሥርዓተ ምግብ ጋር ያለውን መስተጋብር የተመለከተ ጥናት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣2013 (ኤፍ.ቢ. ሲ) የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የኮቪድ19 ወረርሽኝ ባህሪያት ከሥርዓተ ምግብ ጋር ያለውን መስተጋብር አስመልክቶ ለአንድ አመት የሚቆይ ጥናት በይፋ አስጀመረ። በዚህም በህክምና ማገገሚያ ውስጥ ቆይታ በነበራቸው ታካሚዎች ላይ ክትትል እና…

ወቅታዊ ስጋቶችን በመከላከል ሃገር የማሻገር ትውልዳዊ ተልዕኮን መወጣት ይገባል – ዶ/ር አብረሃም በላይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአፍራሽ ፕሮፖጋንዳ ጆሮ ባለመስጠትና የተጋረጡ ወቅታዊ ስጋቶችን በመከላከል፣ ሰላምና መረጋጋትን ማስጠበቅና በልማት ሃገር የማሻገር ትውልዳዊ ተልዕኮን መወጣት እንደሚገባ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብረሃም በላይ ጥሪ…

ካፒቴን ቃልኪዳን ግርማ የኤርባስ ኤ – 350 ዋና አብራሪነት ማዕረግን በማግኘት የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት ሴት ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ካፒቴን ቃልኪዳን ግርማ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤርባስ ኤ - 350 ዋና አብራሪነት ማዕረግን በማግኘት የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት ሴት አብራሪ ሆነች። አየር መንገዱ ካፒቴን ቃል ኪዳን ለደረሰችበት ስኬት የእንኳን ደስ አለሽ…

ወ/ሮ ጽዮን ተክሉ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስአበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ በኢትዮጵያ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አምባሳደር ሙሀመድ ሳሌም ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና በኢትዮጵያ በተለያዩ…