Fana: At a Speed of Life!

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሙስና ጥቆማና ሃብት ምዝገባ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ለሙስና ጥቆማና ሃብት ምዝገባ አገልግሎት ያበለጸገውን መተግበሪያ ይፋ አደረገ። በዓለም ለ17ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ16ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የጸረ-ሙስና ቀንን ኤጀንሲው ዛሬ አክብሯል። የኤጀንሲው ዋና…

የ22ኛ ክፍለ ጦር አባላት ለህዳሴ ግድብና ለአካባቢው ደህንነት መረጋገጥ ተገቢውን ጥበቃ እያደረጉ እንደሚገኙ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገር መከላከያ ሰራዊት የምዕራብ ዕዝ 22ኛ ንስር ክፍለ ጦር አባላት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ እንደወትሮው በትጋት እየሰሩ መሆኑን አስታወቁ። ከክፍለ ጦሩ አባላት መካከል ሌተናል ኮሎኔል ወንድሙ ሃብቴ…

በኢትዮ-ቴሌኮም ለሀገር መከላከያ የገቢ ማሰባሰቢያ የአጭር የጽሁፍ መልዕክት ቁጥር ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮ-ቴሌኮም ለሀገር መከላከያ የገቢ ማሰባሰቢያ የአጭር የጽሁፍ መልዕክት ቁጥር ይፋ ተደረገ። ኩባንያው በዛሬው እለት ይፋ ያደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ የአጭር የጽሁፍ መልዕክት ቁጥርም 6800 ነው። በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው ወደ 6800…

በኦሮሚያ ክልል የአራት ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 530 ሰንጋዎችን እና ከ13 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ሃረርጌ፣ የባሌ፣ የጅማ እና የጉጂ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 530 ሠንጋዎችን እና ከ13 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። ከአራቱም ዞኖች የተወከሉ አባ ገዳዎች፣ የሃይማኖት…

የህዝቦች አንድነትና እኩልነት እንዲረጋገጥ የትግራይ ህዝብ ፅኑ ፍላጎት አለው – ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝቦች አንድነትና እኩልነት እንዲረጋገጥ የትግራይ ህዝብ ፅኑ ፍላጎት እንዳለው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ። ዶክተር አብርሃም በመላው ትግራይ አዲስ የፖለቲካ አስተሳሰብና ባህል እንዲያብብ ሁሉም ትግራዋይ የራሱ…

የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ያደረጉትን ድጋፍ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ከ900 በላይ የእርድ ከብቶችንና ከ700 ኩንታል በላይ የምግብ እህል ለኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የዞኑ ነዋሪዎች በአጠቃላይ 520 ሰንጋዎች፣ 350 በጎች፣ 60 ፍየሎች፣…

የሀገር ግንባታ እውን እንዲሆን ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ የወጣቶችን ተሳትፎና ሚና በአግባቡ መጠቀም ይገባል- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ስርዓት እንዲጎለብት እንዲሁም የሀገር ግንባታው እውን እንዲሆን የወጣቶች ተሳትፎና ሚናን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።…

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በጎንደር፣ በአሰላ ፣ በሚዛን አማን እና በወላይታ ሶዶ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በጎንደር፣ በአሰላ ፣ በሚዛን አማን እና በወላይታ ሶዶ የፋና ኤፍ ኤም ጣቢያዎች ተከብሯል። የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እና ጎንደር ፋና ኤፍ ኤም…

ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደርና የከተማዋ ነዋሪዎች ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደርና የከተማዋ ነዋሪዎች 11ነጥብ 19 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል ። ከገንዘብ ድጋፉ ባለፈም የከተማዋ አስተዳደርና ነዋሪዎቹ 41 ሰንጋ በሬዎችን ለሰራዊቱ አበርክተዋል።…

ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ፡፡ በስብሰባው ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ፣ የግብፅ…