በአማራ ክልል ለትምህርት ቤቶች የመማሪያ ክፍሎችን በማሟላት ትምህርት ለማስጀመር ባለድርሻ አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ አብዛኛዎቹ ትምህርት ቤቶች ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች እና የትምህርት ቁሳቁስ ካልተሟላላቸው ትምህርት ለመጀመር አስቸጋሪ በመሆኑ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ፡፡
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…