Fana: At a Speed of Life!

በበርሃ አንበጣ መንጋ ሰብላቸው የወደመባቸው አርሶ አደሮች በሴፍቲኔት እንዲታቀፉ በማድረግ የእለት ምግብ ፍጆታ ሊቀርብላቸው ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበርሃ አንበጣ መንጋ ሰብላቸው ሙሉ ለሙሉ የወደመባቸው አርሶ አደሮች በሴፍቲኔት እንዲታቀፉ በማድረግ የእለት ፍጆታ ምግብ ሊቀርብላቸው መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ዲኤታው ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ከፋና…

ሁለተኛው ምዕራፍ የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት በዚህ አመት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁለተኛው ምዕራፍ የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም በዚህ አመት ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ። ከሶስት አመት በፊት በ11 ከተሞች የተጀመረው የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት መርሀግብር እስከዚህ አመት ድረስ በሶስት ዙር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አቅራቢነት ልዩ ልዩ ሹመቶችን አጸደቀ። በዚህ መሠረት፦ 1ኛ. አቶ ጥራቱ በየነ - በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማ ስራ አስኪያጅ ቢሮ ኃላፊ 2ኛ. ዶክተር መስከረም…

ለሚ ኩራ የአዲስ አበባ 11ኛ ክፍለ ከተማ በመሆን ፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚ ኩራ የአዲስ አበባ 11ኛ ክፍለከተማ በመሆን በምክር ቤቱ ጸድቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በከሰዓት ውሎው ክፍለ ከተሞችንና ወረዳዎችን እንደገና ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ወሳኔ አስተላልፏል፡፡ አዲሱ አደረጃጀት…

የደቡብ ኮሪያ መንግስት 500 ሺህ ዶላር ግምት ያለው የኮቪድ-19 መከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ መንግስት 500 ሺህ ዶላር ግምት ያለው የኮቪድ-19 መከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ሃም ሳንግ ውክ ለጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ…

ብሪታንያ በአውሮፕላን ማረፊያዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሪታንያ በአውሮፕላን ማረፊያዎች ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መጀመሯ ተነግሯል። በዛሬው እለት ከለንደን ሂትሮ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ሆንግ ኮንግ በረራ ያደረጉ መንገደኞች ፈጣን የኮሮና ቫይረስ ምርመራ አገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸውም ተነግሯል።…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ በሲዳማ ክልል የማዕድን ቁፋሮ የሚካሄድባቸውን ስፍራዎች ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ የተመራ ልዑክ በሲዳማ ክልል የማዕድን ቁፋሮ የሚካሄድባቸውን ስፍራዎች በዛሬው እለት ጎብኝቷል። ኢንጂነር ታከለ በጉብኝታቸው ከሀዋሳ 180 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የገናሌ ወንዝ ገባር በሆነው በሎጊታ…

አዲስ ለተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የተዘረጋን የኤሌክትሪክ መስመር የሰረቁ ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ለተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የተዘረጋን የኤሌክትሪክ መስመር የሰረቁ ሦስት ተጠርጣሪዎች እጅ ከፍንጅ ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ ሦስቱ ተጠርጣሪዎች የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት…