የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን አከባበር ዙሪያ እየመከረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን አከባበር ዙሪያ እየመከረ ነው፡፡
ምክር ቤቱ በአከባበሩ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ነው በአዳማ እየመከረ የሚገኘው፡፡
ከሳምንት በፊት ምክር ቤቱ በዘንድሮው የብሄር…