Fana: At a Speed of Life!

80 በመቶ የጣና ሐይቅ የእምቦጭ አረም ተነቅሏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአንድ ወር በተካሄደው የእንቦጭ አረም የማስወገድ ዘመቻ 80 በመቶን አረም መነቀሉ ተገለጸ፡፡ የጣና ሐይቅና ሌሎች ውሃማ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጄንሲ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር አያሌው ወንዴ ለአንድ ወር በቆየው ዘመቻ ከ4 ሺህ 300 ሄክታር መሬት…

በምዕራብ ወለጋ 142 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ 142 የኦነግ ሸኔ ታጣዊዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ አስታወቁ፡፡ የኦሮሚያ ልዩ ሃይል በወሰደው እርምጃ 48 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፥…

በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ከሲቪክ ማህበራት ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ከሲቪክ ማህበራት ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱ በአዲስ አበባ ኢሊሌ ሆቴል ነው የተካሄደው፡፡ በውይይቱ ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡…

የዓለም ፀረ-ተህዋሲያን የግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ፀረ-ተህዋሲያን የግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንት “ፀረ-ተህዋሲያንን-በጥንቃቄ ይጠቀሙ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል። ዶክተር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ÷በፀረ-ተህዋሲያን እና በሌሎች ፀረ ጀርም…

አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ በግብፅ የዓረብ ሪፐብሊክ የእንግሊዝ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ በግብፅ የዓረብ ሪፐብሊክ የእንግሊዝ አምባሳደር ከሆኑት ጂኦፍሬይ አዳምስ ጋር ተወያዩ ፡፡ በውይይታቸው ወቅት በሁለትዮሽ እና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም ሁለቱ…

በሐረሪ ክልል ለጥፋት ሲዘጋጁ የነበሩ 17 ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎችና ሌሎች ቁሳቁሶች ጋር በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሐረሪ ክልል ሐኪም ወረዳ ለጥፋት ዓላማ ሲዘጋጁ የነበሩ 17 ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እና ሌሎች ቁሳቁሶች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አዛዥ ምክትል ኮማንደር ናስር…