በሶማሌ ክልል ከ10 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት የሚያለሙ ከፍተኛ ማሽነሪዎች ለአርሶ አደሩና በግብርና ለተሰማሩ ወጣቶች ሊከፋፈሉ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ከ10 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት የሚያለሙ ከፍተኛ ማሽነሪዎች ለአርሶ አደሩና በማህበር ተደራጅተው በግብርና ለተሰማሩ ወጣቶች እንደሚከፋፈሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ አስታወቁ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የክልሉን…