Fana: At a Speed of Life!

ሃገር አቀፍ የብስክሌተኞችና የእግረኞች ቀን በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የብስክሌተኞችና የእግረኞች ቀን በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ። ቀኑ "ደህንነቱ የተጠበቀ መንገድ ለእግረኞችና ለብስክሌተኞች" በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረው። እለቱ የሞተር አልባ የትራንፖርት…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ150 ሺህ በላይ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ)በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ150 ሺህ በላይ ሆኗል። ብራዚል ከአሜሪካ በመቀጠል በዓለም ከፍተኛ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ያሉባት ሃገር ሆናለች። ከዚህ ባለፈም ከአሜሪካ እና ህንድ ቀጥሎ በከፍተኛ ደረጃ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 767 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ6 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 394 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 767 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።   በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 83 ሺህ 429…

ዮሚፍ ቀጀልቻ ሄንግሎ ላይ በተካሄደው የ5 ሺህ ሜትር ውድድር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ሆላንድ ሄንግሎ በተካሄደው የ5 ሺህ ሜትር ውድድር አሸነፈ፡፡ ዮሚፍ ርቀቱን 13 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ ከ84 ማይክሮሰከንድ በሆነ ጊዜ አጠናቋል፡፡ እንዲሁም ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፈን ሐሰን በ10 ሺህ ሜትር…

በሀረሪ ክልል ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። በምረቃ ስነስርዓቱ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሩ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ አብደላና ሌሎች የካቢኔ አባላትና ከፍተኛ አመራሮች…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ፤ ከነገ ጥቅምት 1፣ 2013 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 30፣ 2013 ዓ.ም የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 76 ነጥብ 35 በመቶ ደረሰ – የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 76 ነጥብ 35 በመቶ መድረሱን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን፣ በመስኖ ልማት፣ በኢነርጂ እንዲሁም በተፋሰስና የተቀናጀ የውሃ ሀብት…