የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ክልል በ78 ሚሊየን ብር ወጪ አስፋልት ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ Tibebu Kebede Oct 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል በ78 ሚሊየን ብር ወጪ አስፋልት ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። የመንገድ ፕሮጀክቱ ከሀረር ኤረር በር እስከ ኤረር ወልድያ ያለው መንገድ ነው። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሩ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያን ለውጥ እደግፋለሁ በሚል መሪ ቃል በቦሌ እና የካ ክፍለ ከተሞች የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ Tibebu Kebede Oct 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ለውጥ አደንቃለሁ፤ እደግፋለሁ" በሚል መሪ ቃል በቦሌ እና የካ ክፍለ ከተሞች የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ፡፡ በዛሬው ዕለት ማለዳ 12 ሰዓት ከ30 ጀምሮ የካ እና በቦሌ ክፍለ ከተሞች "የኢትዮጵያን ለውጥ አደንቃለሁ፤ እደግፋለሁ" በሚል…
የሀገር ውስጥ ዜና መልካ አቴቴ ኢሬቻ በቡራዩ ከተማ ተከበረ Tibebu Kebede Oct 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መልካ አቴቴ ኢሬቻ በቡራዩ ከተማ ተከበረ፡፡ በበዓሉ ላይ አባ ገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎች፣ ቄሮወች እና ቀሬዎች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡ በበዓሉ ላይ የተገኙ አባ ገዳዎች የኢሬቻ በዓል የብሄር ብሄረሰቦችን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አርመኒያ እና አዘርባጃን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት ደረሱ Tibebu Kebede Oct 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አርመኒያ እና አዘርባጃን በናጎርኖ ካራባህ ግዛት ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ፡፡ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ሁለቱ ሃገራት በሞስኮ ለ10 ሰአታት ከተወያዩ በኋላ የተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በደረሰ የእሳት አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Oct 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በተለምዶ ቦሌ ሚካኤል አየር አምባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ትናንት ምሽት ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በአንድ ሰው ላይ ደግሞ ከባድ የቃጠሎ አደጋ ደርሷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የእንጦጦ ፓርክ በይፋ ተመረቀ Tibebu Kebede Oct 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንጦጦ ፓርክ በይፋ ተመረቀ፡፡ ፓርኩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መርቀው ከፍተውታል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምርቃት ስነ ስርአቱ ላይ በፓርኩ በተለያዩ የስራ መስኮች ለተሰማሩ ድርጅቶች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ…
የዜና ቪዲዮዎች የኢፌዴሪ ፖሊስ ዶክትሪን በፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሲቪክ ማህብራት ዐይን Feven Bishaw Oct 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=D4CxW5levog
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ወሎ ዞን የአንበጣ መንጋ እያደረሰ ያለው ጉዳት እየሰፋ ነው Feven Bishaw Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የአንበጣ መንጋ እያደረሰ ያለው ጉዳት እየሰፋ መምጣቱን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር ገለፀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የዞኑ ግብርና ቢሮ ሃላፊ አቶ ታደሰ ግርማ እንደገለፁት መንጋው…
የዜና ቪዲዮዎች የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤና አመራሮች የምርጫ ቦርድን የምርጫ ዝግጅት ጎብኝተዋል Feven Bishaw Oct 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=Sxw-lKwPwH4
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ82 ሺህ አለፈ Feven Bishaw Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ24ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 8 ሺህ 24 የላቦራቶሪ ምርመራ 865 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ 9 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ በዚህም በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 82 ሺህ 662 ደርሷል። በሌላ በኩል…