Fana: At a Speed of Life!

በሀረሪ ክልል ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። በምረቃ ስነስርዓቱ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሩ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ አብደላና ሌሎች የካቢኔ አባላትና ከፍተኛ አመራሮች…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ፤ ከነገ ጥቅምት 1፣ 2013 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 30፣ 2013 ዓ.ም የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 76 ነጥብ 35 በመቶ ደረሰ – የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 76 ነጥብ 35 በመቶ መድረሱን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን፣ በመስኖ ልማት፣ በኢነርጂ እንዲሁም በተፋሰስና የተቀናጀ የውሃ ሀብት…

የአደሌ – ግራዋ 53 ኪ.ሜ አስፋልት መንገድ ግንባታ ስራ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአደሌ-ግራዋ 53 ኪ.ሜ የአስፋልት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ በይፋ ተጀመረ፡፡ በዛሬው እለት በተካሄደው የመንገዱ ግንባታ ጅማሮ መርሃግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ…

የሰሜን ሸዋ ዞን የሰላም ፌስቲቫል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰሜን ሸዋ ዞን የሰላም ፌስቲቫል የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ በተገኙበት ተካሄዷል፡፡ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድሩ በሰላም ፌስቲቫሉ ላይ ባደረጉት ንግግር ሰላም የሁሉም መሠረት በመሆኑ ለፀጥታ ኃይሉ ብቻ የሚተው…

በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች 37 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 37 ሚሊየን አለፈ። ዎርልዶሜትር በበይነመረቡ ይፋ እንዳደረገው በወረርሽኙ አማካኝነት ከ1 ሚሊየን 73 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን ነው ያሰፈረው፡፡ በተጨማሪም 28 ሚሊየን…

በቦሌ ክፍለ ከተማ ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የሀሰተኛ ብር ኖት ሲያዘጋጁ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የሀሰተኛ ብር ኖት ሲያዘጋጁ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን ለአቤቱታ ፖሊስ ጋር መጥተው በነበሩ ግለሰብ ጥቆማ ሰጪነት በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ህገወጥ የገንዘብ ዝውውርን…

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ የሚፈጠረውን አደጋ ለመከላከል ድጋፍ ያደርጋል – ባለስልጣናቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ የሚፈጠረውን አደጋ ለመከላከል የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ የህብረቱ የግጭት አስተዳደር ኮሚሽነር ጃኔዝ ሌናርቺች ገለጹ። የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች በዘላቂነት ወደ መኖሪያ ቀያቸው…

መንግስት በሳዑዲ ዓረቢያ በሚገኙ ስደተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ስቃይ እንዲቆም ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር በትብብር ትሰራለች አለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ በሚገቡ ስደተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ስቃይ እንዲቆም ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር በትብብር መስራቷን እንደምትቀጥል ተገለጸ፡፡   የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ መረጃ እንደሚያመለክተው…

በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አካባቢ ያለውን ሠላም ለማረጋገጥ በጋራ እንደሚሠሩ የሃገራቱ ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አካባቢ ያለውን ሠላም ለማረጋገጥ በጋራ እንደሚሠሩ የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ ገለጸ፡፡ የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ በድንበር አካባቢ ሠላምን ለማረጋገጥ በሚቻልበት አግባብ በባሕር ዳር…