በሀረሪ ክልል ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
በምረቃ ስነስርዓቱ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሩ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ አብደላና ሌሎች የካቢኔ አባላትና ከፍተኛ አመራሮች…