የዜና ቪዲዮዎች በሕወሓት ዉስጥ የመሸገዉ ቡድን በእኩይ ድርጊቱ እንዳይቀጥል ሕዝቡ አንድነቱን ማጠናከር እንዳለበት አቶ ታዬ ደንደአ ተናገሩ Feven Bishaw Nov 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=DR9BwIrNIlY
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 355 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 989 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል Feven Bishaw Nov 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 725 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 355 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ እንዳስታወቁት 332 ሰዎች በፅኑ ታመው ህክምና እየተደረገላቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚሽነር ጀኔራል እንደሻው ጣሰው እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ከእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Nov 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢሲ) ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል እንደሻው ጣሰው እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ከእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋዲ ቫርከን ጋር ተወያዩ፡፡ ኮሚሽነሩ ከደህንነት ሚኒስትሩ ጋር በነበራቸው ውይይት…
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጡት መግለጫ Feven Bishaw Nov 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=iAnMBgSkiUo
ስፓርት ዋልያዎቹ በወዳጅነት ጨዋታ ከሱዳን ጋር አቻ ተለያዩ Abrham Fekede Nov 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ ከሱዳን አቻው ጋር ተጫውቷል፡፡ ማምሻውን በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ የመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታው ክፍለ ጊዜ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሕወኃት ኃይል ላይ የተወሰደው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ በስኬት እንደተጠናቀቀ ጠ/ሚ ዐቢይ አስታወቁ Abrham Fekede Nov 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በስግብግቡ ጁንታ የሕወኃት ኃይል ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ በስኬት መጠናቀቁን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ የአየር ኃይል በወሰደው እርምጃ በተለያዩ ስፍራዎች ላይ የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ…
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በትግሪኛ ቋንቋ የሰጡት መግለጫ Feven Bishaw Nov 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=LtzR2S1lRC8
የሀገር ውስጥ ዜና በነዳጅ ምርቶች ዝውውር፣ ስርጭትና ግብይት ላይ ቁጥጥር እየተደረገ ነው Abrham Fekede Nov 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በነዳጅ ምርቶች ዝውውር፣ ስርጭትና ግብይት ችግር እንዳይፈጠር ቁጥጥርና ክትትል እየተደረገ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስትሩ የመሰረታዊ ሸቀጦች አቅርቦት የዋጋ ንረት እንዳይፈጠርም እየተሰራ ነው ብሏል…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Nov 6, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋዲ ቫርካን ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷል Tibebu Kebede Nov 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ መንግስት በህወሓት ውስጥ የሚገኝ ጽንፈኛ ቡድን ህገ መንግስቱን በመጣሱ የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራን ለመስራት መገደዱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ጽህፈት ቤቱ ባወጣው መግለጫ፥ ጥቅምት 24 2013 ዓ.ም ምሽት…