Fana: At a Speed of Life!

የፓሊዬ ክትባትን በአምስት ክልሎች እና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፓሊዬ ክትባትን በአምስት ክልሎች እና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች መስጠት ተጀመረ። በዚህም በደቡብ፣ ኦሮሚያ፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ ክልሎች እና በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች የፓሊዬ ክትባት መስጠት ተጀምሯል። ከዛሬ…

ባለፉት 24 ሰአታት 892 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ17 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ8 ሺህ 254 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 892 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ባለፉት 24 ሰዓታት ከቫይረሱ ጋር ተያይዞ 17 ሰዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአማራ ክልል አመራሮች ጋር ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአማራ ክልል መንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ ኩታ ገጠም እርሻ የክልሉን ልማት እና አምራችነት ለማሳደግ ያለውን ሚና በተመለከተ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዛሬው…

ከህዳሴው ግድብ ጋር በተያያዘ በአረብኛ ቋንቋ ከሚጽፉ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እና ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጄኔራል ዛሬ በአረብኛ ቋንቋ በህዳሴው ግድብ ላይ ከሚጽፉ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርጓል። በውይይቱም ባሉ አጠቃላይ እንቅስቃሴዎች እና በቀጣይ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በ22 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ተሸጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የቀጥታ ቴሌቪዥን ስርጭት እና የውድድር ስያሜ ለዲ ኤስ ቲቪ በ22 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ተሸጠ። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የፕሪሚየር ሊግ ውድድሩን በቀጥታ ቴሌቪዥን ስርጭት ለማስተላለፍ ፍላጎት…

በአማራ እና በትግራይ ክልሎች የተከሰተው የአንበጣ መንጋ ሰብል እያወደመ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ እና ትግራይ ክልሎች የተከሰተው የበረሃ አንበጣ መንጋ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ ተገለፀ። በምስራቅ አማራ ሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞኖች የተከሰተው የአንበጣ መንጋው በሰብል ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ ተነግሯል። በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ…

ለወጣቶች የስራ እድል መፍጠር ቅድሚያ እና ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ነው – ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለወጣቶች የስራ እድል የመፍጠር ጉዳይ ቅድሚያ እና ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ስራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት በ2013 በጀት ዓመት የስራ እድል ፈጠራ እና…

በዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን በየደረጃው ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው

አዲስ አበባ ፣መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች በየደረጃው ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስ የሚያስችል ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር አስታውቋል። በቅርቡ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በየተራ ተማሪዎቻቸውን እንደሚቀበሉ የጠቆመው ሚኒስቴሩ÷ በሀገሪቱ…