Fana: At a Speed of Life!

የሶሚሊያው ፕሬዚዳንት መሀመድ ፎርማጆ አስመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ ፎርማጆ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ኤርትራ ገብተዋል። ፕሬዚዳንት የሁለት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ አስመራ ሲገቡ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል አድርገውላቸዋል። በጉብኝቱም የሁለቱ ሀገራት…

የለንደን ማራቶንን ኢትዮጵያዊው ሹራ ቅጣታ ቶላ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሲጠበቅ የነበረውን የለንደን ማራቶን ኢትዮጵያዊው ሹራ ቅጣታ ቶላ ሲያሸንፍ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ ሲሳይ ለማ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል። ሹራ ቅጣታ ቶላ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ41 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት ነው ውድድሩን ያሸነፈው።…

መቐለ ዩኒቨርስቲ ለ8 ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መቐለ ዩኒቨርስቲ ለ8 ምሁራን ሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታወቀ። የዩኒቨርስቲው ቦርድ በዛሬው ዕለት ለ8ቱ ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረጉን አፅድቋል። በዚህም መሰረት ዶክተር አፈወርቅ ሙሉጌታ ፣ ዶክተር ኢብራሂም…

የኢሬቻ በዓል የኮቪድ-19 ወረርሽኝን መከላከል በሚያስችል መልኩ ተከብሯል-አቶ ሽመለስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኢሬቻ በዓል የኮቪድ-19 ወረርሽኝን መከላከል በሚያስችል መልኩ መከበሩ ትልቅ ስኬት መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመለስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የኢሬቻ በዓል መጠናቀቅን አስመልክቶ መገለጫ ሰጥተዋል፡፡…

በትምህርት ቤቶች ኮሮናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት መምህራን ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በትምህርት ቤቶች ኮሮናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት መምህራን ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ 19 ተፅዕኖን በመቋቋም ትምህርት ቤቶችን ዳግም ለመክፈት የሚያስቸሉ የቅድመ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ሆረ ፊንፊኔ እና የሆረ አርሰዲ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሆረ ፊንፊኔ እና የሆረ አርሰዲ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ አባገዳዎች፣ ሲንቄዎች ፣ወጣቶች ፣ርዕሳነ…

ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ጋር በመሆን የኮይሻ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ ግንባታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የውሃ፣መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ከቬራ ሶንግዌ ጋር በመሆን የኮይሻ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ ግንባታን ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጀት…

የኢሬቻ በዓል በሆራ አርሰዴ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ገዳ ሥርዓት አካል የሆነው የኢሬቻ በዓል ከንጋቱ ጀምሮ በሆራ አርሰዴ በተከናወነ ስነስርዓት ተከበረ። የበዓሉ ስነ ስርዓት በገዳ ሥርዓት መሰረት በአባገዳዎች ምርቃት ነው የተጀመረው፡፡ በበዓሉ ላይ ለመታደም ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ…

በ24 ሰዓታት ውስጥ 872 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 726 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 872 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በእለታዊ መግለጫው በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 77 ሺህ…