Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በሳዑዲ ለችግር የተጋለጡ ዜጎች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥረቷን አጠናክራ ትቀጥላለች-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩና ለችግር የተጋለጡ ዜጎች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር መስራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ከተከሰተ ጀምሮ…

በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ክሱ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስት እና ፀረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ክስ የተከፈተ ሲሆን ተከሳሾቹ በተረኛ ችሎት በዳኛ ፅህፈት ቤት…

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የ400 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የ400 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር በትዊተር ገጹ እንዳስታወቀው ድጋፉ የከተማ ሴፍቲኔት ፕሮግራምን ለመደገፍ የሚውል ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ 50 ሚሊየን ዶላሩ ስደተኞች በሚገኙበት አካባቢ…

ቦርዱ ስድስተኛውን ሃገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የደረሰበትን ደረጃ ለመገናኛ ብዙኃን አስጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛ ሃገራዊ ምርጫን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኀን የደረሰበትን አስጎብኝቷል፡፡ ቦርዱ በጉብኝቱ በስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ 50 ሚሊየን መራጮች ድምጽ ይሰጣሉ ተብሎ እንደሚጠብቅ ነው የገለጸው፡፡…

ኮሚሽኑ በሚቀጥሉት 10 አመታት የልማት አካታችነትን በማረጋገጥ ፍትሃዊ እድገትን ለማረገጥ እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 10 አመታት የልማት አካታችነትን በማረጋገጥ ፍትሃዊ እድገትን ለማረገጥ እንደሚሰራ የፕላንና ልማት ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ በ10 ዓመቱ መሪ እቅድ ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል። ኮሚሽነር…

የአውሮፓ ህብረት ቱርክ ላይ ማዕቀብ ሊጥል እንደሚችል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ቱርክ በሜዲትራንያን ባህር በምታደርገው የጠብ አጫሪነት ድርጊት ሳቢያ ማዕቀብ ሊጥል እንደሚችል አስጠነቀቀ፡፡ የህብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኧርሱላ ቮን ደር ለየን ቱርክ በምስራቅ ሜዲትራንያን ከምታከናውነው የተናጠል እንቅስቃሴ…

2ኛው የኢሬቻ የሰላም ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው የኢሬቻ የሰላም ፎረም በሸራተን አዲስ እየተካሄደ ነው። የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሞ ወደ ቀደመ ማንነትና እሴቶቹ እንዲመለስ የክልሉ መንግስት በከፍተኛ ሁኔታ እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል። ወንድማማችነትን…

በቦሌ ክፍለ ከተማ ከ2 ሚሊየን በላይ ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቦሌ ክፍለ ከተማ ከ2 ሚሊየን በላይ ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ከእነተጠርጣሪው ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የውጭ ሃገር ዜጋ የሆነው ተጠርጣሪ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ጉርድ ሾላ ሰፈረ ገነት ተብሎ…