Fana: At a Speed of Life!

ኢ/ር ታከለ ኡማ እና አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በምዕራብ ወለጋ ዞን በዜጎች ላይ በደረሰውን ጥቃት ማዘናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በምዕራብ ወለጋ ዞን በዜጎች ላይ በደረሰውን ጥቃት ማዘናቸውን ገለፁ ፡፡ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጥቃቱን…

የሰላም ሚኒስትር  ከኢትዮጵያ የሃይማኖት  ተቋማት ጉባዔ ጋር ምክክር እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የሰላም ሚኒስትር  ከኢትዮጵያ የሃይማኖት  ተቋማት ጉባዔ ጋር  በመተባበር  ''ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የአብሮነታችን እና የሰላማችን ዋስትና ናቸዉ''  በሚል መሪ ሃሳብ ምክክር እየተደረገ ይገኛል። መድረኩን  የከፈቱት በሰላም ሚኒስቴር  የሰላም…

የአይቮሪኮስት ፕሬዚዳንት ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምተ 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአይቮሪኮስት ፕሬዚዳንት አላሳኔ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ተመርጠዋል፡፡ የአይቮሪ ኮስት የምርጫ ኮሚሽን ፕሬዚዳንቱ 94 በመቶ ድምጽ በማግኘት ለሶስተኛ ጊዜ ምርጫውን ማሸነፋቸውን አስታውቋል፡፡ ቅዳሜ በተካሄደው ምርጫ 54 በመቶ የሚሆኑ መራጭ ድምጽ…

የፕሮጀክቶች መጓተት በ4 ቢሊየን ብር የተጀመሩ ፕሮጀክቶች እስከ 16 ቢሊየን ብር ወጪ እንዲጠይቁ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሮጀክቶች አስተዳደራዊ አፈጻጸም በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ ምክንያት በ4 ቢሊየን ብር የተጀመሩ ፕሮጀክቶች እስከ 16 ቢሊየን የሚጠጋ ብር እንደሚጨርሱ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሀብት፣ መስኖና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ።…

የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ሌተናል ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ሌተናል ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀቁ።   ባለፈው እሁድ አዲስ አበባ የገቡት ሊቀመንበሩ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ዛሬ ጠዋት ካርቱም…

የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ ማካሄድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት የፖለቲካ፣ የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች ዕቅድ ትውውቅ በባህርዳር ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በዕቅድ ትውውቅ መድረክ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

ኢ/ር ታከለ ኡማ እና አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በምዕራብ ወለጋ ዞን በዜጎች ላይ በደረሰውን ጥቃት ማዘናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በምዕራብ ወለጋ ዞን በዜጎች ላይ በደረሰውን ጥቃት ማዘናቸውን ገለፁ ፡፡ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጥቃቱን አስመልክተው በፌስቡክ ገፃቸው ላይ…

የፌዴሬሽን ም/ቤት በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ በንፁሀን ዜጐች ላይ በደረሰው ጥቃት የተሰማውን ሀዘን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ዋጋ ቃንቃ ቀበሌ በንፁሀን ዜጐች ላይ በደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የተሰማውን ሐዘን ገለፀ፡፡ ይህን መሠል ወንጀል በተደጋጋሚ እየተፈፀመ የዜጎች ህይወት እየተቀጠፈ ይገኛል ብሏል ምክር ቤቱ፡፡…

በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በኮንስትራክሽን ዘርፍ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚጠጉ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር ታቅዷል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በኮንስትራክሽን ዘርፍ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚጠጉ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር መታቀዱን የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮንስትራክሽን ዘርፍ የአምስት ዓመት እቅድ…