Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ለሰላም ለተጉ አምባሳደሮች ክልል አቀፍ የእውቅና አሰጣጥ ስነ ስርአት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል ለሰላም ለተጉ አምባሳደሮች ክልል አቀፍ የእውቅና አሰጣጥ ስነ ስርአት በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሀገራችንን ህዝቦች የአብሮነትና…

የኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ቦታ ጽዳት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሆራ ፊንፊኔየኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች በዓላቸውን በሚያከብሩበት ስፍራ ዛሬ ጠዋት የጽዳት ዘመቻና የጸረ ተህዋሲያን ርጭት ተካሂዷል። በዚህ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የከተማ አስተዳደሩ የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ…