አቶ ሽመልስ አብዲሣ የኢሬቻ በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚደንት አቶ ሽመልስ አብዲሣ የ2013 ዓ.ም የኢሬቻ በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
የታላቁ…