የሀገር ውስጥ ዜና የኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ቦታ ጽዳት ተካሄደ Meseret Demissu Oct 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሆራ ፊንፊኔየኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች በዓላቸውን በሚያከብሩበት ስፍራ ዛሬ ጠዋት የጽዳት ዘመቻና የጸረ ተህዋሲያን ርጭት ተካሂዷል። በዚህ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የከተማ አስተዳደሩ የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ…
ፋና 90 በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ሊያጋጥም የሚችል ማንኛውንም ጥቃት የማስቀረት አቅሙ አለን – የኢትዮጵያ አየር ሃይል Meseret Awoke Oct 1, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=zSkRcHJ-46Y
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ እና ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ እና ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሌተናል ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ጋር ተወያዩ። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ የተመራ የልዑካን…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 784 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ 7 ሰዎች ህይወት አልፏል Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 139 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 784 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 75 ሺህ 368 ደርሷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ ትውፊቶች በአግባቡ ሊጠበቁ እና ለትዉልድ ሊተላለፉ ይገባል-የባህል እና ታሪክ ተመራማሪዎች Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሃገራዊ ትዉፊቶች በአግባቡ ሊጠበቁ እና ለትዉልድ ሊተላለፉ እንደሚገባ የባህል እና ታሪክ ተመራማሪዎች ተናገሩ ፡፡ የኦሮሞ ህዝብ ለፈጣሪው ምስጋና ከሚያቀርብባቸው ስነ ስርዓቶች ውስጥ አንዱ የኢሬቻ ክብረ በዓል ነው ፡፡ ከዝናባማው …
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ መንግስት በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ሱዳናዊያን የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ሱዳናዊያን የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ አደረገ። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በጎርፍ ለተጎዱ ሱዳናዊያን የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ ለማድረግ…
ቢዝነስ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ባለፈው በጀት አመት ከታክስ በፊት 55 ነጥብ 55 ቢሊየን ብር አተረፉ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ ሥር ያሉ 21 የልማት ድርጅቶች በ2012 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 55 ነጥብ 55 ቢሊየን ብር አተረፉ፡፡ ትርፉ በበጀት ዓመቱ ከተሰጠ የ300 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ምርትና አገልግሎት…
የሀገር ውስጥ ዜና በህግ ቁጥጥር ስር በዋሉ 4 ሺህ 183 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ Tibebu Kebede Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ በህግ ቁጥጥር ስር በዋሉ 4 ሺህ 183 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱን የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሁሴን ዑስማን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ቦታን ጎበኙ Meseret Demissu Sep 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ የፊታችን ቅዳሜ ለሚከበረው የኢሬቻ በዓል ያለውን ቅድመ ዝግጅት በዓሉ በሚከበርበት ቦታ ተገኝተው ተመልክተዋል። በጉብኝቱ ላይ የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ…