የኔ ድርሻ – የአእምሮ እድገት ውስንነት እና ኦቲዝም በኢትዮጵያ
https://www.youtube.com/watch?v=_Mcvfm_uLyA
የእናቶች፣ ወጣቶችና የህጻናት ጤና አቅርቦት እንዳይጓደል በአንድነት መስራት ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የእናቶች፣ የወጣቶችና የህጻናት ጤና አቅርቦት እንዳይጓደል ሁሉም በአንድነት መስራት እንዳለበት ገለጹ፡፡
ፕሬዚዳንቷ የእናቶች፣ የጨቅላ ህጻናት እና የልጆች ጤና አጋርነት በተባለ ድርጅት በተዘጋጀ ዉይይት ላይ…
በአፋር እና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመቆጣጠርና ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይዛመት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋር እና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ባለበት ለመቆጣጠርና ወደ አማራ፣ ኦሮሚያ እና ትግራይ ክልሎች በመዛመት ሰብል ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በአሁኑ ወቅት የበረሃ አንበጣው…
የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ ፖሊሲ እንዲሁም የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ።
የብሄራዊ ትራንስፖርት ፖሊሲ፣ የሎጅስቲክስ ዘርፍ ፖሊሲ እና የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂን የሚመለከት መርሀ ግብር እየተካሄደ…
ጠ/ሚ ዐቢይ ዜጎች የተከሏቸውን ችግኞች እንዲንከባከቡ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዜጎች የተከሏቸውን ችግኞች እንዲንከባከቡ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ባሳለፍነው የአረንጓዴ ዐሻራ ወቅት የተተከሉትን ችግኞች በመንከባከብ ላይ ለሚገኙት ሁሉ አድናቆታቸውን…
ደቡብ አፍሪካ ድንበሮቿን ለአፍሪካ ሀገራት ክፍት አደረገች
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ አፍሪካ ከኮኖና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ባለፈው መጋቢት ወር የዘጋችውን ድንበር ለአፍሪካ ሀገራት ክፍት አድርጋለች።
ከመላው አፍሪካ ለሚመጡ መንገደኞች ድንበሯን ክፍት ያደረገች ሲሆን÷ ነገር ግን ብሪታንያ፣ አሜሪካና ሩሲያን…
በዓለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 34 ሚሊየንን ተሻገረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ34 ሚሊየን አልፏል፡፡
በዓለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ከ34 ሚሊየን 162 ሺህ በላይ ደርሷል፡፡
በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም ከ1 ሚሊየን 18 ሺህ…
ናይጀሪያ የኮሮና ቫይረስ ውጤትን ከ40 ደቂቃ ባነሰ ጊዜ የሚያሳውቅ መመርመሪያ ሰራች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ናይጀሪያ የኮሮና ቫይረስ ውጤትን ከ40 ደቂቃ ባነሰ ጊዜ የሚያሳውቅ የመመርመሪያ ኪት መስራቷን አስታወቀች፡፡
አዲሱ መመርመሪያ ኪት በአነስተኛ ወጪና ስልጠና አገልግሎት መስጠት ይችላል ተብሏል፡፡
የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር ኦሉሩኒምቤ ማሞራ÷…