Fana: At a Speed of Life!

ሞክታር ኡዋኔ የማሊ የሽግግር ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞክታር ኡዋኔ የሽግግር መንግስቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ፡፡ ሹመቱ በሃገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ባህ ንዳው የተሰጠ ነው ተብሏል፡፡ ባለፈው ነሃሴ ወር ላይ በማሊ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት…

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ 6 ነጥብ 6 ሚሊየን የእጅ ጓንቶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ 6 ነጥብ 6 ሚሊየን የእጅ ጓንቶች ድጋፍ ማድረጉን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ አስታወቁ። ከኮሮና ቫይረስ መከሰት በኋላ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ ለሁለተኛ ጊዜ ነው ድጋፍ…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 73 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 73 ሺህ ማለፉን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 631 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 632 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሚኒስቴሩ  አስታውቋል።…