Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ ገቢ እየተሰበሰበ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በ ኦሮሚያ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ ገቢ እየተሰበሰበ መሆኑ ተገለፀ። “እኔ ለአንድ ተማሪ” በሚል መሪ ሃሳብ የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ÷ የትምህርት ቁሳቁስ መግዛት ለማይችሉ 1 ነጥብ 8…

የቻይና የሀኪሞች ቡድን ዚምባብዌ ገባ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 10 የልኡካን አባላትን የያዘው የቻይና የሀኪሞች ቡድን ዚምባብዌ ደርሷል። ቡድኑ  ዚምባብዌ የገባው ሀገሪቱ የኮኖና ቫይረስን ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ ነው ተብሏል፡፡ ከዚህ ባለፈም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የጤና…